Nehemiah 11:8 — Compare Translations
10 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብድሕሪኡ ድማ ጋባይ፡ ሳላይ፡ ትሽዓተ ሚእትን ዕስራን ሸሞንተን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእርሱም በኋላ ጌቤና ሴል ዘጠኝ መቶ ሃያ ስምንት ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእርሱም በኋላ ጌቤና ሳላይ ዘጠኝ መቶም ሀያ ስምንት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከእርሱም በኋላ ጋባይ፥ ሳላይ፥ ዘጠኝ መቶም ሀያ ስምንት።
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Saalus mata dabboti, Gabbayanne Sallaye, Yerusalaamen de7iza Biniyaame zereththati issi bolla 928.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳሉስ ማታ ዳቦቲ፥ ጋባያኔ ሳላዬ፥ ዬሩሳላሜን ዴኢዛ ቢኒያሜ ዜሬቲ ኢሲ ቦላ 928።
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ተከታዮቹም ጌቤና ሳላይ 928 ወንዶች፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሳሉ የቅርብ ዘመዶች የሆኑ፦ ጋባይና ሳላይ፥ በድምሩ 928 ብንያማውያን በኢየሩሳሌም ይኖሩ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ድሕሪኡ ኸዓ ጌቤን ሳላይን፤ ኵሎም ትሽዓተ ሚእትን ዕስራን ሸሞንተን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ድሕሪኡ ኸአ ጋባይ፡ ሰላይ፡ ትሽዓተ ሚእትን ዕስራን ሾምንተን።