Nehemiah 13:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ግደ ሌዋውያን ከም ዘይተዋህቦም ድማ ኣስተብሃልኩ። ሌዋውያንን እቶም ነቲ ዕዮ ዝሰርሑ ዘመርትን ነፍሲ ወከፎም ናብ ሃገሮም ሃደሙ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለሌ​ዋ​ው​ያ​ንም ፈን​ታ​ቸው እን​ዳ​ል​ተ​ሰጠ፥ የሚ​ያ​ገ​ለ​ግ​ሉ​ትም ሌዋ​ው​ያ​ንና መዘ​ም​ራን እያ​ን​ዳ​ንዱ ወደ እር​ሻው እንደ ሄደ ተመ​ለ​ከ​ትሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለሌዋውያንም እድል ፈንታቸው እንዳልተሰጠ፥ የሚያገለግሉትም ሌዋውያንና መዘምራን እያንዳንዱ ወደ እርሻው እንደ ሄዱ ተመለከትሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለሌዋውያንም እድል ፈንታቸው እንዳልተሰጠ፥ የሚያገለግሉትም ሌዋውያንና መዘምራን እያንዳንዱ ወደ እርሻው እንደ ሄዱ ተመለከትሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ አሳይ ሌዋቶነ ማዝሙርያ የጽያዋንቶ በስያ ቁማዉ እምቤና ድራዉ፥ ሌዋቱነ ማዝሙርያ የጽያዋንቱ ኡባይ ባረንቱ ኪታ አጊደ፥ ጎሻዉ ጉየ ቤዳዋ በኣድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay Asay Leewatoonne mazimuriyaa yes's'iyaawanttoo bessiyaa k'umaw immibeenna diraw, Leewatuunne mazimuriyaa yes's'iyaawanttu ubbay barenttu kiitaa aggiide, goshshaw guyye beeddawaa be'aaddi.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasse asay Xoossa Keeththan yexxizaytassinne Lewe baggatas koshshizayssa immontta aggida gishshas Yerusalaameppe Xoossa oosaa aggidi kase ba diza goshsha gade goyi daanaas guye simmi bidayssa eradis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴ ኣሳይ ጾሳ ኬን ዬጺዛይታሲኔ ሌዌ ባጋታስ ኮሺዛይሳ ኢሞንታ ኣጊዳ ጊሻስ ዬሩሳላሜፔ ጾሳ ኦሳ ኣጊዲ ካሴ ባ ዲዛ ጎሻ ጋዴ ጎዪ ዳናስ ጉዬ ሲሚ ቢዳይሳ ኤራዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስ አሳይ ሌወታስ በሲያ ካ እምቦና ግሾ ሌወትነ ዛማረት ባንታ ፆሳ ኬ ኦሱዋ አግድ ጎሻስ ጉየ ብዳይሳ በአስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassi asay Leewetas bessiya kathaa immiboona gisho Leewetinne zammaareti banta Xoossa keetha oosuwa aggidi goshshas guye bidaysa be7as.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲሁም ለሌዋውያን የተመደበው ድርሻ እንዳልተሰጣቸውና አገልግሎቱን በኀላፊነት የሚመሩ ሌዋውያንና መዘምራን ሁሉ ወደየርስታቸው መመለሳቸውን ተረዳሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዲሁም አገልግሎቱን የሚፈጽሙት የቤተ መቅደሱ መዘምራንና ሌሎችም ሌዋውያን ኢየሩሳሌምን ለቀው በመውጣት ወደየእርሻቸው ተመልሰው መግባታቸውን ተገነዘብኩ፤ ይህም የሆነበት ምክንያት ሕዝቡ ለመዘምራኑና ለሌዋውያኑ በቂ መተዳደሪያ ባለመስጠታቸው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሌዋውያን ግደኦም ከም ዘይተውሃበ፥ ብእኡ ምኽንያት ድማ እቶም ዘገልግሉ ሌዋውያንን ዘመርትን ነፍሲ ወከፍ ነናብ ማሕረሱ ኸም ዝተመለሰ ፈለጥኩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሌዋውያን ግዲኦም ከም ዘይተዋህበ፡ ብእኡ ምኽንያት ድማ እቶም ዜገልግሎ ሌዋውያንን ዘመርትን ነፍሲ ወከፍ ነናብ ማሕረሱ ኸም ዝሀደመ ፈለጥኩ።

Recommended Reading