Nehemiah 13:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቲ ሕጊ ምስ ሰምዑ ድማ፡ ንብዘሎ ሕውስዋስ ህዝቢ እስራኤል ፈላልዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሕጉንም በሰሙ ጊዜ ከእስራኤል ጋር የተደባለቀውን ሕዝብ ሁሉ ለዩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሕጉንም በሰሙ ጊዜ ድብልቁን ሕዝብ ሁሉ ከእስራኤል ለዩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም ሆነ ሕጉን በሰሙ ጊዜ የተደባለቀውን ዘር ሁሉ ከእስራኤል ለዩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀ ህግያ እስራኤልያ አሳይ ስሴዳ ዎደ፥ አላጋ ዛርያ ዋላካይ ደእያ ኡባ እስራኤልያፐ ሻኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha higgiyaa Israa'eeliyaa Asay siseedda wode, allaga zariyaa walakay de'iyaa ubbaa Israa'eeliyaappe shaakkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He woga qaalaza Isra7eele asay siyida wode allaga gidida asaa ba giddofe shaakki kessida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎጋ ቃላዛ ኢስራኤሌ ኣሳይ ሲዪዳ ዎዴ ኣላጋ ጊዲዳ ኣሳ ባ ጊዶፌ ሻኪ ኬሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ህግያ እስራኤለ አሳይ ስእዳ ዎደ አላጋ አሳ ባንታ ግዶፈ ሻክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He higgiya Isra7eele asay si7ida wode allaga asaa banta giddofe shaakidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሕዝቡም ይህን ሕግ በሰሙ ጊዜ፣ የባዕድ ወገን የሆኑትን ሁሉ ከእስራኤል ለዩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህም ሕግ ሲነበብ እስራኤላውያን በሰሙት ጊዜ ባዕዳን የሆኑ ሕዝቦችን ከመካከላቸው አስወገዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ እስራኤል ድማ ነቲ ሕጊ ዝብሎ ምስ ሰምዑ፥ ነቶም ባዕዳን ዝኾኑ ፈለይዎም።
Amharic Tigrinya 2011
ኮነ ድማ፡ ነቲ ሕጊ ምስ ሰምዑ፡ ጓና ዘበለ ኻብ እስራኤል ፈለዩ።