Nehemiah 2:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ብለይቲ ብወሓዚ ደይበ ናብቲ መንደቕ ጠሚተ ንድሕሪት ተመሊሰ ብደገ ስንጭሮ ኣተኹ፣ ከምኡ ድማ ተመለስኩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሌሊትም በፈፋው በኩል ወጥቼ ቅጥሩን ተመለከትሁ፤ በሸለቆውም በር ገባሁ፤ እንዲሁም ተመለስሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሌሊትም በፈፋው በኩል ወጥቼ ቅጥሩን ተመለከትሁ፤ ዘወርም ብዬ በሸለቆው በር ገባሁ፥ እንዲሁም ተመለስሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሌሊት በፈፋው በኩል ወጥቼ ቅጥሩን ተመለከትኩ፤ ተመልሼም በሸለቆው በር ገባሁ፥ ከዚያም ተመለስኩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ቃማን ሃይ ጎግያ ካካ ግዱዋና አ ግምቢያ ጼላድ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ጉየ ስማደ ዛንጋራ ፐንግያና ካታማ ገላድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, k'amman haatsay goggiyaa kakkaa gidduwaana aad'd'a gimbbiyaa s'eellaad. Hewaappe guyyiyaan, guyye simmaade Zanggaaraa Penggiyaanna katamaa gelaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas omars Qediroone shaafa wodhdhada gimbeta xeellashe badis; wurseththan kase ta yida ogezara guye simmada shoobba gimbe penge baggara katamaa simma geladis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኦማርስ ቄዲሮኔ ሻፋ ዎዳ ጊምቤታ ጼላሼ ባዲስ፤ ዉርሴን ካሴ ታ ዪዳ ኦጌዛራ ጉዬ ሲማዳ ሾባ ጊምቤ ፔንጌ ባጋራ ካታማ ሲማ ጌላዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ቃማ ቀድሮና ዛንጋራ ግዶራ አዳ ግምብያ በአስ። ዉርሰን፥ ጉየ ስማዳ ዛንጋራ ፐንግያራ ካታማ ገላስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, qamma Qediroona Zangaara giddora aadhada gimbiya be7as. Wursethan, guye simmada Zangaara Pengiyara katamaa gelas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ቅጥሩን እየተመለከትሁ ሌሊቱን ሸለቆውን ዐልፌ ወደ ላይ ወጣሁ፤ በመጨረሻም ተመልሼ በሸለቆው በር በኩል ገባሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ ሌሊቱን ወደ ቄድሮን ወንዝ በመውረድ፥ ቅጽሮችን እየጐበኘሁ አልፌ ሄድኩ፤ በመጨረሻም በዚያው በመጣሁበት መንገድ ተመልሼ በሸለቆው ቅጽር በር በኩል ወደ ከተማይቱ ገባሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ በታ ለይቲ እቲኣ በቲ ሩባ ሩባ እናደየብኩ ነቲ ቕፅሪ እሪኦ ነበርኩ። ድሕሪዙይ ዘወር ኢለ በታ ናይ ሽንጥሮ ደገ ኣትየ ተመለስኩ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ በታ ለይቲ እቲኣ በቲ ርባ ርባ እናደየብኩ ነቲ መካበብያ እርእዮ ነበርኩ። ተመሊሰ ድማ በታ ናይ ስንጭሮ ደገ አቶኹ፡ ከምዚ ኢለ ተመለስኩ።