Nehemiah 2:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ሹማምንቲ ድማ ናበይ ከም ዝኸድኩን እንታይ ከም ዝገበርኩን ኣይፈለጡን። ንኣይሁድ ወይ ንካህናት ወይ ንመኳንንቲ ወይ ንገዛእቲ ወይ ንኻልኦት ነቲ ዕዮ ዝሰርሑ ገና ኣይነገርክዎምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጠባቆች ግን ወዴት እንደ ሄድሁ፥ ምን እንዳደረግሁም አላወቁም ነበር፤ ለአይሁድና ለካህናቱ፥ ለታላላቆችና ለሹሞቹም፥ ሥራም ይሠሩ ለነበሩት ለሌሎች እስከዚያ ጊዜ ገና አልተናገርሁም ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሹማምቱ ግን ወዴት እንደ ሄድሁ፥ ምን እንዳደረግሁም አላወቁም ነበር፤ ለአይሁድና ለካህናቱ፥ ለታላላቆችና ለሹማምቱም፥ ሥራም ይሠሩ ለነበሩት ለሌሎች ገና አልተናገርሁም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለአይሁድ ወይም ለካህናቱ ወይም ለታላላቆች ወይም ለሹማምቱ ወይም ሥራ ይሠሩ ለነበሩት ለሌሎች ስላልተናገርኩ፥ ሹማምንቱ ወዴት እንደ ሄድኩ ወይም ምን እንዳደረግሁ አላወቁም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋን ደእያ ካፓቱዋፐ ኦንነ ታን ሀቃ ባድታንቶ፥ ዎይ ቃይ አያ ኦድታንቶነ ኤርቤና። አያዉ ጎፐ፥ ታን አይሁዳቶ፥ ቄሳቶ፥ ቦንቼቴዳ አሳቶ፥ ካፓቶነ ኪታ ኪተታናዉ ደእያ አሳፐ ኦነ ታ ቆፋ ብሮ ኦዳበይከ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewan de'iyaa kaappatuwaappe ooninne taani hak'a baaditantto, woy k'ay ayaa ootsaadditanttonne eribeenna. Ayaw gooppe, taani Ayhudatoo, k'eesatoo, bonchchetteedda asatoo, kaappatoonne kiitaa kiitetanaw de'iyaa asaappe oonne ta k'ofaa biro odabeykke.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Deraan diza daannatappe issaadeyka ta awa bidaakko ay ooththidaakko eriday oonikka deenna; haray attoshin Ayhudatappe qeesetas, kaaleththizaytas, daannatas woykko tanara ooththiza hara asatappe oonaska aykkoka yootabeekke.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዴራን ዲዛ ዳናታፔ ኢሳዴይካ ታ ኣዋ ቢዳኮ ኣይ ኦዳኮ ኤሪዳይ ኦኒካ ዴና፤ ሃራይ ኣቶሺን ኣይሁዳታፔ ቄሴታስ፥ ካሌዛይታስ፥ ዳናታስ ዎይኮ ታናራ ኦዛ ሃራ ኣሳታፔ ኦናስካ ኣይኮካ ዮታቤኬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያን ደእያ ሀላቃታፐ ኦንካ ታኒ አዉ ብዳኮ፥ ዎይኮ አይ ኦዳኮ ኤርቤና። አይስ ጊኮ፥ ታኒ አይሁደታስ፥ ካህነታስ፥ ቦንቸትዳ አሳታስ፥ ሀላቃታስነ ኦሱዋ ኦናዉ ደእያ አሳፐ ኦደስካ ታ ቆፋ ኦዳብከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yan de7iya halaqatape oonika taani awu bidaako, woyko ay oothidaako eribeenna. Ayis giiko, taani Ayhudetas, kahinetas, bonchetida asatas, halaqatasinne oosuwa oothanaw de7iya asaape oodeska ta qofaa odabike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለአይሁድ ወይም ለካህናቱ ወይም ለመኳንንቱ ወይም ለሹማምቱ ወይም ሥራውን ለሚሠሩት ሰዎች ገና ምንም የተናገርሁት ነገር ስላልነበረ፣ ወዴት እንደ ሄድሁ ወይም ምን እንዳደረግሁ ሹማምቱ አላወቁም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሀገሪቱ ከነበሩትም ባለሥልጣኖች መካከል የት እንደ ነበርኩና ምን እንዳደረግሁ ያወቀ ማንም አልነበረም፤ ከዚህም በቀር ከአይሁድ ጓደኞቼ ይኸውም ከካህናቱ፥ ከመሪዎቹም ሆነ ከባለሥልጣኖቹ ወይም የሥራው ተካፋዮች ከሚሆኑት ሌሎች ሰዎች ለአንዱም እንኳ የነገርኩት ምንም ነገር አልነበረም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ናይታ ኸተማ ኣሕሉቕ ግና ኣነ ናበይ ከም ዝኸድኩን እንታይ ከም ዝገበርኩን ኣይፈለጡን ነበሩ። ክሳዕ እታ ጊዜ እቲኣ ድማ ንኣይሁድ፥ ንኻህናት ወይ ንዓበይቲ ወይ ንሹመኛታት ወይ ነቶም ካልኦት ስራሕ ክሰርሑ ዘለዎም ፈፂመ ኣይነገርኩን።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ሓላቑ ግና ኣነ ዝኸድክዎን ኣነ እንታይ ከም ዝገበርኩን ኣይፈለጡን ነበሩ። ክሳዕ እዛ ግዜ እዚኣ ድማ ንኣይሁድን ንኻህናትን ንኸበርተን ንመሳፍንትን ነቶም ዝተረፉ ዕዮ ዚዐዩ ዝነበሩን ምንም ኣይነገርኩን።