Nehemiah 2:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንንጉስ ድማ፡ ንጉስ ንዘለኣለም ይነብር። እታ ስፍራ መቓብር ኣቦታተይ ዝኾነት ከተማ ምድረበዳ ኮይና፡ ኣፍደገታታ ብሓዊ ምስ ተበልዐ ንምንታይ ገጸይ ዘይሓዝን?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡንም፥ “ንጉሡ ለዘለዓለም ይኑር፤ የአባቶች መቃብር ያለባት ከተማ ተፈትታለችና፥ በሮችዋም በእሳት ተቃጥለዋልና ፊቴ ስለ ምን አያዝን?” አልሁት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡንም። ንጉሡ ሺህ ዓመት ይንገሥ፤ የአባቶቼ መቃብር ያለባት ከተማ ተፈትታለችና፥ በሮችዋም በእሳት ተቃጥለዋልና ፊቴ ስለ ምን አይዘን? አልሁት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሡንም እንዲህ አልሁት፦ “ንጉሡ ለዘለዓለም ይኑር! የአባቶቼ መቃብር ያለባት ከተማ ስትፈርስ፥ በሮችዋም በእሳት ሲቃጠሉ ፊቴ ለምን አያዝን?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ካቲ መናዉ ደኦ! ታ ማይዛ አዎቱ ሞገቴዳ ካታማይ ኮለቲደ ይና፥ ቃይ ሄ ካታማ ግምቢያ ድርሳ ፐንገቱካ ታማን ጹገትክችና፥ ታን አያዉ ካዮትክታ?” ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Kaatii med'inaw de'o! Ta mayza aawotuu moogetteedda katamay kolettiide d'ayina, k'ay he katamaa gimbbiyaa dirssaa penggetuukka taman s'uugettikichchina, taani ayaw kayyottikkitaa?» yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tanikka keeha babbashe, «Kawoo! Ne mernaas kawota! Kase nu aawati izan moogettida katamay laalettidinne he katama gimbe pengey taman xuugetti dhayshin tani waanada ceecikkinaa!» gadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒካ ኬሃ ባባሼ፥ «ካዎ! ኔ ሜርናስ ካዎታ! ካሴ ኑ ኣዋቲ ኢዛን ሞጌቲዳ ካታማይ ላሌቲዲኔ ሄ ካታማ ጊምቤ ፔንጌይ ታማን ጹጌቲ ይሺን ታኒ ዋናዳ ጬጪኪና!» ጋዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ካዎይ መርናዉ ካዎቶ! ታ ማይዛት ሞገትዳ ካታማይ ላለትድ ይን፥ ቃስ ሄ ካታማ ድርሳ ፐንገት ታማን ፁገትን አይስ አዛንክና?” ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Kawoy merinaw kawoto! Ta mayzati moogetida katamay laaletidi dhayin, qassi he katamaa dirsa pengeti taman xuugetin ayis azzanikina?” yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለንጉሡም “ንጉሡ ለዘላለም ይኑር፤ አባቶቼ የተቀበሩባት ከተማ ስትፈርስ፣ በሮቿም በእሳት ሲቃጠሉ ለምን ፊቴ አይዘን?” አልሁት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ንጉሠ ነገሥቱ ለዘለዓለም ይኑር! የቀድሞ አባቶቼ የተቀበሩባት ከተማ ፍርስራሽ ሆና ስትቀርና የቅጽሮችዋም በሮች በእሳት ሲወድሙ እንዴት አላዝንም?” ስል መለስኩለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
መሊሰ ኸዓ “ንጉስ ንዘለኣለም ንበር፤ መቓብር ኣቦታተይ ዘለዋ ኸተማ፥ ፈሪሳ፥ ኣፍ ደገታታውን ብሓዊ ተቓፂለን ደኣ፥ ገፀይ ከመይ ዘይሓዝን?” በልክዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ንንጉስ ከአ፡ ንጉስ ንዘለኣለም ይንበር፡ እታ ቤት መቓብር ኣቦታተይ ዘለዋ ኸተማ ፈሪሳ፡ ደጌታታውን ብሓዊ ተወዲኤን ከለዋ ደአ፡ ከመይ ገይረ ገጸይ ዘይጽልም፡ በልክዎ።