Nehemiah 4:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ተጻረርትና ድማ፡ ኣብ ማእከሎም መጺእና ክንቀትሎምን ነቲ ዕዮ ከየቋረጽናን፡ ኣይክፈልጥዎን ኣይርእይዎን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጠላቶቻችንም፥ “ወደ መካከላቸው እስክንመጣና እስክንገድላቸው ድረስ፥ ሥራቸውንም እስክናስተጓጕል ድረስ አያውቁም፤ አያዩም” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጠላቶቻችንም። ወደ መካከላቸው እስክንመጣና እስክንገድላቸው ድረስ ሥራቸውንም እስክናስተጓጕል ድረስ አያውቁምና አያዩም አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ቅጥሩን የሚሠሩትና ተሸካሚዎቹ በአንድ እጃቸው ይሠሩ፥ በአንድ እጃቸው ደግሞ የጦር መሣሪያ ይይዙ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኑ ሞርከቱ፥ “ኑን ቢደ ኡንቱንቱ ግዶ ጋካናዉ፥ ኡንቱንቱ ኦሱዋ ኦናዳን ተአናዉነ ኡንቱንታ ዎና ጋካናዉ፥ ኡንቱንቱ ኤርክኖ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nu morkketuu, «Nuuni biide unttunttu giddo gakkanaw, unttunttu oosuwaa ootsennaadan te"anawunne unttuntta wod'ana gakkanaw, unttunttu erikkino» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nu morkketi, «Nu istta giddo gelidi istta wodhidi oosoza teqqana gakkanaas erettennanne beyettenna» gi qoppida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኑ ሞርኬቲ፥ «ኑ ኢስታ ጊዶ ጌሊዲ ኢስታ ዎዲ ኦሶዛ ቴቃና ጋካናስ ኤሬቴናኔ ቤዬቴና» ጊ ቆፒዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኑ ሞርከት፥ “ኤንቲ ኑ ኦያባ ኤራናፐነ በአናፐ ስን ኑ ኤንታ ግዶ ገልድ ኤንታ ዎና፤ ኤንታ ኦሱዋካ ኤሳና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nu morketi, “Enti nu oothiyaba eranaapenne be7anaape sinthe nu enta giddo gelidi enta wodhana; enta oosuwaka essana” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጠላቶቻችን ደግሞ፣ “በመካከላቸው ገብተን እስክንገድላቸውና ሥራውን እስክናስቆም ድረስ አያውቁም ወይም አያዩም” አሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ጠላቶቻችን የምናደርገውን ከማወቃቸውና ከማየታቸው በፊት በመካከላቸው ተገኝተን እነርሱን ገድለን ሥራቸውንም እናቆመዋለን” አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ፀላእትና ድማ “ኣብ ማእኸሎም ክሳዕ እንኣቱን ክሳዕ እንቐትሎምን፥ ስራሕቶምውን ክሳዕ እነቑሞ፥ ኣይፈልጡን ኣይሪኡን እዮም” በሉ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ጸላኣትና ድማ፡ ኣብ ማእከሎም ክሳዕ እንኣቱ ኣይኪፈልጡን ኣይኪርእዩን እዮም፡ ሽዑ ክንቀትሎም፡ ነቲ ዕዮውም ከነትርፎ ኢና፡ በሉ።