Nehemiah 4:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ምሳታቶም ዚነብሩ ዝነበሩ ኣይሁድ ምስ መጹ ድማ፡ ዓሰርተ ሳዕ፡ ካብ ኵሉ እቲ ናባና እትምለሰሉ ቦታታት፡ ኣብ ልዕሌኹም ኪዀኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በአጠገባቸውም የተቀመጡት አይሁድ መጥተው፥ “ከስፍራው ሁሉ ይመጡብናል ብለው ዐሥር ጊዜ ነገሩን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በአጠገባቸውም የተቀመጡት አይሁድ መጥተው። ከስፍራው ሁሉ ይመጡብናል ብለው አሥር ጊዜ ነገሩን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እያንዳንዱ ግንበኛ ሰይፉን በወገቡ ታጥቆ ይሠራ ነበር፤ ቀንደ መለከትም የሚነፋውም በአጠገቤ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ግዶ ሽን፥ አይሁዳቱ ዛር ዛር ኑኮ ዪደ፥ “ኡንቱንቱ ሙለ ባጋና ዪደ፥ ኑና ኦላናዋንታ” ያጊደ ኑዉ ኦዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gido shin, Ayhudatuu zaari zaari nuukko yiide, «Unttunttu mule baggana yiide, nuuna olanawantta» yaagiide nuw odeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nu morketa matan diza Ayhudati nuukko yiidi morkketi nuna olana gizayssa nuus zaari zaari yootida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኑ ሞርኬታ ማታን ዲዛ ኣይሁዳቲ ኑኮ ዪዲ ሞርኬቲ ኑና ኦላና ጊዛይሳ ኑስ ዛሪ ዛሪ ዮቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኑ ሞርከታ ሄራን ደእያ አይሁደት ታማ ስሚድ ኑ ሞርከት ኑና ኡባ ባጋራ ኦላናዉ ጊገቶይሳ ኑስ ኦድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nu morketa heeran de7iya Ayhudeti tamma simmidi nu morketi nuna ubba baggara olanaw giigetoysa nuus odidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም በአጠገባቸው የሚኖሩ አይሁድ መጥተው፣ “እናንተ የትም ቦታ ብትሆኑ፣ እኛን ማጥቃታቸው አይቀርም!” በማለት ዐሥር ጊዜ ደጋግመው ነገሩን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በጠላቶቻችን መካከል የሚኖሩ አይሁድ ወደ ከተማው እየመጡ ጠላቶቻችን እኛን ለማጥቃት ያቀዱ መሆናቸውን ደጋግመው በማስጠንቀቅ ነገሩን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ኣብ ጥቓኦም ዝነብሩ ኣይሁድ እናመፁ “ካብ ኵለን ቦታታት ናባና ተመለሱ” ኢሎም ዓሰርተ ሻዕ ነገሩና።
Amharic Tigrinya 2011
ኮነ ኸአ፡ እቶም ኣብ ጥቓኦም ዚነብሩ ኣይሁድ ምስ መጹ፡ ካብ ኩለን ቦታታት ናባና ተመለሱ፡ ኢሎም ዓሰርተ ሳዕ ተዛረቡና።