Nehemiah 5:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ከምዚ ዝብሉ ነበሩ እሞ፡ ንሕና ኣወዳትናን ኣዋልድናን ብዙሓት ኢና፤ ስለዚ ክንበልዕን ክንነብርን ኢልና እኽሊ ንወስደሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ከወንዶችና ሴቶች ልጆቻችን ጋር ብዙዎች ነን፤ በልተንም በሕይወት እንድንኖር እህልን እንሸምት” የሚሉ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አያሌዎቹም። ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችን ብዙዎች ናቸው፤ በልተንም በሕይወት እንድንኖር እህልን እንሸምት ይሉ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህ የሚሉ ነበሩ፦ “እኛ፥ ወንዶች ልጆቻችንና ሴቶች ልጆቻችን ብዙ ነን፤ እንድንበላና በሕይወት እንድንኖር እህልን እንውሰድ”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “ኑን፥ ኑ አቱማ ናናይነ ኑ ማጫ ናናይ ጮራ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ኑን ሚደ ፓጻ ደአና ማላ፥ ኑዉ ካይ ኮሼ”።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu hawaadan yaageeddino; «Nuuni, nu attuma naanaynne nu mac'c'a naanay c'ora; hewaa diraw, nuuni miide pas'a de'ana mala, nuw katsay koshshee».
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istta giddofe issi issi asati, «Nuni nu naytara issi issi keeththan daro asi diza gishshas nu shemppo ashshanaas kath koyoos» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታ ጊዶፌ ኢሲ ኢሲ ኣሳቲ፥ «ኑኒ ኑ ናይታራ ኢሲ ኢሲ ኬን ዳሮ ኣሲ ዲዛ ጊሻስ ኑ ሼምፖ ኣሻናስ ካ ኮዮስ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታፈ እሶት እሶት፥ “ኑስ፥ ዳሮ አደ ናይትነ ማጫ ናይት ደእያ ግሾ ኑ ሸምፑዋ አሻናዉ ኑስ ካ ኮሼስ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Entafe issoti issoti, “Nuus, daro adde naytinne macca nayti de7iya gisho nu shempuwa ashshanaw nuus kathi koshshees” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንዳንዶቹ፣ “እኛም ሆን ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችን በቍጥር ብዙ ነን፤ ታዲያ ለመብላትም ሆነ በሕይወት ለመቈየት እህል ማግኘት አለብን” አሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእነርሱም አንዳንዶቹ “ብዙ ቤተሰብ ስላለን ሕይወታችንን ለማትረፍ የሚያስችለን እህል እንፈልጋለን” አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ገሊኣቶም “ንሕናን ደቅናን ብዙሓት ኢና፤ ስለዙይ ክንበልዕ እሞ ብህይወት ክንነብርስ እኽሊ ኽንሽምት” ዝብሉ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ገሊኦም፡ ንሕናን ኣወዳትናን ኣዋልድናን ብዙሓት ኢና፡ ኣምበኣርሲ ኽንበልዕ እሞ ክንድሕን እኽሊ ሀቡና፡ ዚብሉ ነበሩ።