Nehemiah 8:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሌዋውያን ድማ ንብዘሎ ህዝቢ ኣህዲኦም፡ እታ መዓልቲ ቅድስቲ እያ እሞ፡ ስቕ በሉ። ኣይትሓዘኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሌዋውያንም “ቀኑ የተቀደሰ ነውና ዝም በሉ፤ አትዘኑም” እያሉ ሕዝቡን ሁሉ ጸጥ ያደርጉ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሌዋውያንም። ቀኑ የተቀደሰ ነውና ዝም በሉ፥ አትዘኑም ብለው ሕዝቡን ሁሉ ጸጥ ያደርጉ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሌዋውያንም፦ “ቀኑ ቅዱስ ነውና ዝም በሉ፥ አትዘኑም” እያሉ ሕዝቡን ሁሉ ዝም አሰኙት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሌዋቱካ ቃይ፥ “ሀዌ ጌሻ ጋላሳ ግድያ ድራዉ፥ ካዮቶፕተ፤ ሀይዝተ” ያጊደ አሳ ጮኡ ኦድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Leewatuukka k'ay, «Hawe geeshsha gallassaa gidiyaa diraw, kayyottoppite; hayzzite» yaagiide asaa c'o"u ootseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Lewe baggati, «Ha anjjettida gallas intte ceecana bessenna» giidi deraa hayzissida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሌዌ ባጋቲ፥ «ሃ ኣንጄቲዳ ጋላስ ኢንቴ ጬጫና ቤሴና» ጊዲ ዴራ ሃይዚሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሌወት፥ “ሀች ጋላሳይ ጌሻ ጋላስ ግድያ ግሾ፥ አዛኖፕተ፤ ስእ ጊተ” ያግድ አሳ ስእ ኦዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Leeweti, “Hachi gallasay geeshsha gallas gidiya gisho, azzanopite; si77i giite” yaagidi asa si77i oothidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሌዋውያኑም፣ “ይህች ቀን የተቀደሰች ስለሆነች ዝም በሉ፤ አትዘኑም” በማለት ሕዝቡን ሁሉ አረጋጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሌዋውያኑም በዚህ በተቀደሰ ዕለት ማዘን እንደማይገባቸው በማስረዳት የሕዝቡን ጩኸት ጸጥ አደረጉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ሌዋውያን ከዓ ንዅሎም እቶም ህዝቢ “እዛ መዓልቲ እዚኣ ቕድስቲ እያ እሞ፥ ስቕ በሉ፤ ኣይትሕዘኑ” እናበሉውን ኣህድእዎም።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ሌዋውያን ከአ ንኹሎም እቶም ህዝቢ፡ እዛ መዓልቲ እዚኣ ቅድስቲ እያ እሞ፡ ስቕ በሉ፡ ኣይትጉሀዩ፡ ኢሎም ኣህድእዎም።