Nehemiah 8:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዝራ ድማ ንእግዚኣብሄር፡ ነቲ ዓብዪ ኣምላኽ ባረኾ። ብዘሎ እቲ ህዝቢ ድማ፡ ኣሜን፡ ኣሜን፡ ምስ ምልዓል ኣእዳዎም፤ ርእሶም ኣድኒኖም ድማ ገጾም ናብ ምድሪ ገይሮም ንእግዚኣብሄር ሰገዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዕዝራም ታላቁን አምላክ እግዚአብሔርን አመሰገነ፤ ሕዝቡም ሁሉ እጃቸውን እየዘረጉ፥ “አሜን፥ አሜን” ብለው መለሱ። ራሳቸውንም አዘነበሉ፤ በግንባራቸውም ወደ ምድር ተደፍተው ለእግዚአብሔር ሰገዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዕዝራም ታላቁን አምላክ እግዚአብሔርን ባረከ፤ ሕዝቡም ሁሉ እጃቸውን እየዘረጉ። አሜን፥ አሜን ብለው መለሱ። ራሳቸውንም አዘነበሉ፥ በግምባራቸውም ተደፍተው ለእግዚአብሔር ሰገዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዕዝራም ታላቁን አምላክ ጌታን ባረከ፤ ሕዝቡም ሁሉ እጆቻቸውን በመዘርጋት፦ አሜን፥ አሜን ብለው መለሱ። ራሳቸውን አዘነበሉ፥ በግምባራቸውም ተደፍተው ለጌታ ሰገዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እዝር መና ጎዳ፥ ዎልቃማ ጾሳ ጋላቴዳ። አሳይ ኡባይ ባረንቱ ኩሽያ ፑደ ደንደ፥ “አመንእ፥ አመንእ” ያጌድኖ። ቃይ ኡንቱንቱ ሶምእ ሳኣ ቦቻና ጋካናዉ ጉፋኒደ፥ መና ጎዳዉ ጎይኔድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iziri Med'inaa Godaa, wolk'k'aama S'oossaa galateedda. Asay ubbay barenttu kushiyaa pude dentsiide, «Amen"i, Amen"i» yaageeddino. K'ay unttunttu som"i sa'aa bochchana gakkanaw guufanniide, Med'inaa Godaw goynneeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izray Gita Xoossaa galatides; asay wuri ba kushe pude denththidi «Amiin! Amiin!» gi zaarides; biitta bolla wuri gufannidi Xoossas goynnides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዝራይ ጊታ ጾሳ ጋላቲዴስ፤ ኣሳይ ዉሪ ባ ኩሼ ፑዴ ዴንዲ «ኣሚን! ኣሚን!» ጊ ዛሪዴስ፤ ቢታ ቦላ ዉሪ ጉፋኒዲ ጾሳስ ጎይኒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዝር ጎዳ፥ ግታ ፆሳ ጋላትስ። አሳ ኡባይ ባንታ ኩሽያ ደንድ፥ “አምንእ! አምንእ!” ያግዶሶና። ኤንታ ሶምኦይ ሳአ ቦቻና ጋካናዉ ጉፋንድ ጎዳ ጎይንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iziri Godaa, gita Xoossaa galatis. Asa ubbay banta kushiya denthidi, “Amin7i! Amin7i!” yaagidosona. Enta som7oy sa7a bochana gakanaw gufannidi Godaa goyinnidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዕዝራም ታላቁን አምላክ እግዚአብሔርን አመሰገነ፤ ሕዝቡም ሁሉ እጆቻቸውን በማንሣት፣ “አሜን! አሜን!” ብለው መለሱ፤ ከዚህ በኋላ በግምባራቸው ወደ መሬት ተደፍተው ለእግዚአብሔር ሰገዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዕዝራም ታላቁን አምላክ እግዚአብሔርን አመሰገነ። ሁሉም እጆቻቸውን ወደ ላይ በማንሣት “አሜን! አሜን!” ሲሉ መለሱ፤ ወደ ምድርም ለጥ ብለው ለእግዚአብሔር ሰገዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዝራ ኸዓ ንእግዚኣብሄር፥ ነቲ ዓብዪ ኣምላኽ ኣመስገነ። ኵሎም እቶም ህዝቢ ድማ ኣእዳዎም ዘርጊሖም “ኣሜን፥ ኣሜን” በሉ፤ ድንን ኢሎም ብገፆም ኣብ ምድሪ ተደፊኦምውን ንእግዚኣብሄር ሰገዱ።
Amharic Tigrinya 2011
እዝራ ድማ ንእግዚኣብሄር፡ ነቲ ዓብዩ ኣምላኽ ባረኾ። ኩሎም ህዝቢ ኸአ ኣእዳዎም ኣልዒሎም፡ ኣሜን፡ ኣሜን፡ ኢሎም መለሱ። ተጎንቢሶም ድማ ብገጾም ኣብ ምድሪ ተደፊኦም ንእግዚኣብሄር ሰገዱሉ።