Nehemiah 9:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ድልዱላት ከተማታትን ስብሕቲ ምድርን ወሰዱ፡ ብዅሉ ዝመልአ ኣባይቲ፡ እተዃዕተ ዒላታት፡ ኣታኽልቲ ወይንን ኣውሊዕን ኣእዋም ፍረታትን ብብዝሒ ወሰዱ። በሊዖም ድማ ጸገቡን እናሰበዩን በቲ ዓቢ ሰናይነትካ ድማ ተሓጐሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ምሽጎቹንም ከተሞች፥ መልካምን ነገር የሞሉትን ቤቶች፥ የተማሱትንም ጕድጓዶች፥ የወይኖቹንና የወይራዎቹን ቦታዎች፥ ብዙዎቹንም የፍሬ ዛፎች ወረሱ፤ በሉም፤ ጠገቡም፤ ወፈሩም፤ በታላቅ በጎነትህም ደስ አላቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ምሽጎቹንም ከተሞች የሰባውንም ምድር ወሰዱ፤ መልካሙን ነገር የሞሉትን ቤቶች፥ የተማሱትንም ጕድጓዶች፥ ወይኖቹንና ወይራዎቹን ብዙዎቹንም የፍሬ ዛፎች ወረሱ፤ በሉም፥ ጠገቡም፥ ወፈሩም፥ በታላቅ በጎነትህም ደስ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ምሽጎቹንም ከተሞች የሰባውንም ምድር ወሰዱ፥ መልካሙን ነገር የሞሉትን ቤቶች፥ የተማሱትንም ጉድጓዶች፥ ወይኖቹንና ወይራዎቹን ብዙዎቹንም የፍሬ ዛፎች ወረሱ፥ በሉም፥ ጠገቡም፥ ወፈሩም፥ በታላቅ በጎነትህም ደስ አላቸው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ ኡንቱንቱ ዩሹ ግምበቴዳ ካታማቱዋነ አራዳ ቢታ ጾኒደ አኬድኖ፤ ቃይካ ሎኦባይ ኡባይ ኩሜዳ ጎልያ፥ ቦከቴዳ ሃ ኦላቱዋ፥ ዎይንያ ቱራ ሳኣ፥ ዎጋራቱዋነ ሀራ አይፍያ እምያ ዳሮ ምቱዋ ላቴድኖ። ሄዋፐ ም ካሊደ ኦርዴድኖ፤ ነ ዎልቃማ ኬካተን ኡንቱንቱ ናሸቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay unttunttu yuushshuu gimbbetteedda katamatuwaanne aradda biittaa s'ooniide akkeeddino; k'aykka lo"obay ubbay kumeedda golliyaa, booketteedda haatsaa ollatuwaa, woyniyaa turaa sa'aa, wogaratuwaanne hara ayfiyaa immiyaa daro mitsatuwaa laatteeddino. Hewaappe mi kalliide orddeeddino; ne wolk'k'aama keekatetsan unttunttu nashetteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasse lo7i gimbettida katamatanne aradda biitta, lo7o miish isttan kumida keeththata, haaththa ollatanne woyne atakiltey tokettiza gade, wogara miththatanne daro ayfe ayfiza miththata laattida; Miidinne uyidi modhdhida; neni ne kiyateththan immida lo7o miishshan wuri ufayettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴ ሎኢ ጊምቤቲዳ ካታማታኔ ኣራዳ ቢታ፥ ሎኦ ሚሽ ኢስታን ኩሚዳ ኬታ፥ ሃ ኦላታኔ ዎይኔ ኣታኪልቴይ ቶኬቲዛ ጋዴ፥ ዎጋራ ሚታኔ ዳሮ ኣይፌ ኣይፊዛ ሚታ ላቲዳ፤ ሚዲኔ ኡዪዲ ሞዳ፤ ኔኒ ኔ ኪያቴን ኢሚዳ ሎኦ ሚሻን ዉሪ ኡፋዬቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ዩሾይ ግምበትዳ ካታማታነ አራዳ ቢታ ፆንድ ኤክዶሶና። ሎኦባ ኡባይ ኩምዳ ኬታ፥ ቦከትዳ ሃ ኦላታ፥ ዎይነ በሳታ፥ ሻማሆነ ሀራ አይፈ አይፍያ ዳሮ ምታ ላትዶሶና። እያፐ ምድ ካልድ ኦርድዶሶና፤ ነ ግታ ኬሀተን ኡፋይትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti yuushoy gimbetida katamatanne aradda biitta xoonidi ekidosona. Lo77oba ubbay kumida keethata, booketida haatha ollata, woyne bessata, shamahonne hara ayfe ayfiya daro mithata laattidosona. Iyape midi kallidi ordidosona; ne gita keehatethan ufaytidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የተመሸጉ ከተሞቻቸውንና የሠባውን ምድር ያዙ፤ በመልካም ነገር ሁሉ የተሞሉ ቤቶቻቸውን፣ የተቈፈሩ የውሃ ጕድጓዶቻቸውን፣ የወይን ተክላቸውን፣ የወይራ ዛፎቻቸውንና ስፍር ቍጥር የሌላቸውን የፍሬ ዛፎች ያዙ። እስኪጠግቡ በሉ፤ ወፈሩም፤ በታላቅ በጎነትህም ደስ ተሰኙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የተመሸጉ ከተሞችንና፥ ለም የሆነችውን ምድር፤ በመልካም ነገር ሁሉ የተሟሉ ቤቶችን፥ የውሃ ጒድጐዶችንና የወይን ተክል ቦታዎችን የወይራና ብዙ የፍሬ ዛፎችን ወረሱ፤ በልተው በመጥገብም ሰውነታቸውን አወፈሩ፤ በቸርነትህ በሰጠሃቸው መልካም ነገር ሁሉ ተደሰቱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ህዝብኻ ዝተዓረዳ ኸተማታትን ልሙዕ ምድርን ሓዙ። ኵሉ ፅቡቕ ነገር ዝመልኣ ኣባይትን ዝተዅዓተ ሓፅብታትን ወይንታትን ኣዋልዕን ብዙሕ ፈራዪ ኣእዋምን ድማ ወረሱ እሞ፥ በቲ ዓብዪ ለውሃትካ በልዑን ፀገቡን ሰብሑን ተሓጐሱን።
Amharic Tigrinya 2011
እተዐርዳ ኸተማታትን ረጉድ ምድርን ከአ ሐዙ። ኩሉ ጽቡቕ ነገር ዝመልአ ኣባይትን እተኻዕተ ሓጽብታትን ወይንታትን ኣዋልዕን ብዙሕ ፈራዩ ኣእዋሞን ድማ ወረሱ እሞ በቲ ዓብዩ ለውሃትካ በልዑን ጸገቡን ስብሑን ተሓጎሱን።