Nehemiah 9:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ ድማ ኢኻ ኣብ ኢድ እቶም ዘቖጥዑ ጸላእቶም ኣሕሊፍካ ዝሃብካዮም። ከምቲ ብዙሕ ምሕረትካ ድማ ካብ ኢድ ጸላእቶም ዘድሓኑ መድሓኒታት ሂብካዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህ በሚያሠቃዩአቸው ሰዎች እጅ አሳልፈህ ሰጠሃቸው፤ አስጨነቋቸውም፤ በመከራቸውም ጊዜ ወደ አንተ ጮኹ፤ ከሰማይም ሰማሃቸው፤ እንደ ምሕረትህም ብዛት ታዳጊዎችን ሰጠሃቸው፤ ከሚያሠቃዩአቸውም እጅ አዳንሃቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ ለጠላቶቻቸው እጅ አሳልፈህ ሰጠሃቸው፥ አስጨነቁአቸውም፤ በመከራቸውም ጊዜ ወደ አንተ ጮኹ፥ ከሰማይም ሰማሃቸው፤ እንደ ምሕረትህም ብዛት ከጠላቶቻቸው እጅ ያዳኑአቸውን ታዳጊዎችን ሰጠሃቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ ለጠላቶቻቸው እጅ አሳልፈህ ሰጠሃቸው፥ አስጨነቁአቸውም፥ በመከራቸውም ጊዜ ወደ አንተ ጮኹ፥ ከሰማይም ሰማሃቸው፥ እንደ ምሕረትህም ብዛት ከጠላቶቻቸው እጅ ያዳኑአቸውን ታዳጊዎችን ሰጠሃቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ደንዴዳዋን ኡንቱንታ ኡንኤያ ሞርከቱዋ ኩሽያን አ እማዳ፤ ሞርከቱ ኡንቱንታ ኡንኤዳ ዎደ ኔኮ ዋሴድኖ። ኡንቱንቱ ዋሱዋ ሳሉዋን ግዳ ስሳደ ነ ማሮተ ዳሩዋዳን፥ ኡንቱንታ ኡንቱንቱ ሞርከቱዋ ኩሽያፐ አሽያዋንታ ኪታዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe denddeeddawaan unttuntta un"etsiyaa morkkatuwaa kushiyan aatsa immaadda; morkketuu unttuntta un"etseedda wode neekko waasseeddino. Unttunttu waasuwaa saluwaan gida sisaadde ne maarotetsaa daruwaadan, unttuntta unttunttu morkkatuwaa kushiyaappe ashshiyaawantta kiittaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas istta morkketi istta xoonidi haarana mala aaththa immadasa; morkketikka istta metoththida; istti banttana metida wode neekko waassida; nekka istta waasaa salon daada siyadasa; ne maaroteththa gitateththaafe dendidayssan istta morkketappe ashshana kaaleththizayta yeddadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኢስታ ሞርኬቲ ኢስታ ጾኒዲ ሃራና ማላ ኣ ኢማዳሳ፤ ሞርኬቲካ ኢስታ ሜቶዳ፤ ኢስቲ ባንታና ሜቲዳ ዎዴ ኔኮ ዋሲዳ፤ ኔካ ኢስታ ዋሳ ሳሎን ዳዳ ሲያዳሳ፤ ኔ ማሮቴ ጊታቴፌ ዴንዲዳይሳን ኢስታ ሞርኬታፔ ኣሻና ካሌዛይታ ዬዳዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ኤንታ ኡንኤያ ሞርከታ ኩሸን አ እምን፥ ሞርከት ኤንታ ኡንኤዳ ዎደ ኔኮ ዋስዶሶና። ኤንታ ዋሱዋ ሳሎን ግዳዳ ስአዳሳ፤ ነ ማሮተ ዳሩዋን ኤንታ፥ ኤንታ ሞርከታ ኩሸፐ አሽያ አሳታ ኪታዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, enta un7ethiya morketa kushen aatha immin, morketi enta un7ethida wode neeko waassidosona. Enta waasuwa salon gidada si7adasa; ne maarotethaa daruwan enta, enta morketa kushepe ashshiya asata kiittadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ላስጨነቋቸው ጠላቶቻቸው አሳልፈህ ሰጠሃቸው። በተጨነቁ ጊዜ ግን ወደ አንተ ጮኹ፤ አንተም ከሰማይ ሰማሃቸው፤ ከርኅራኄህም ብዛት የተነሣ ከጠላቶቻቸው እጅ የሚያድኗቸውን ታዳጊዎች ሰጠሃቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም ጠላቶቻቸው እነርሱን ድል አድርገው ይገዙአቸው ዘንድ አሳልፈህ ሰጠሃቸው፤ እነርሱም አስጨነቁአቸው። በችግራቸውም ጊዜ ወደ አንተ ጮኹ፤ አንተም በሰማይ ሆነህ ሰማሃቸው፤ ከምሕረትህ ታላቅነት የተነሣ፥ ከጠላቶቻቸው የሚታደጉ መሪዎችን ላክህላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ ናብ ኢድ ፀላእቶም ኣሕሊፍካ ሃብካዮም፤ ንሳቶምውን ኣጨነቕዎም። ብጊዜ መከራኦም ግና ናባኻ ኣእወዩ፤ ንስኻ ድማ ኻብ ሰማይ ሰማዕኻ፤ ከምቲ ብዙሕ ምሕረትካውን ካብ ኢድ ፀላእቶም ዘድሕንዎም መራሕቲ ሃብካዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ ናብ ኢድ ጸላእቶም ኣሕሊፍካ ሀብካዮም እሞ ኣጨነቕዎም። ብጊዜ ጸበቦኦም ግና ናባኻ ኣእወዩ፡ ንስኻ ድማ ካብ ሰማይ ሰማዕካ፡ ከምቲ ብዙሕ ምሕረትካ ኸአ ካብ ኢድ ጸላእቶም ዜድሕንዎም መድሓንቲ ሀብካዮም።