Nehemiah 9:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንስኻ ግና ብዅሉ እቲ ኣብ ልዕሌና ዚመጽእ ጻድቕ ኢኻ። ንስኻትኩም ቅኑዕ ገይርኩም፡ ንሕና ግና ክፉእ ተግባራዊ ገርና ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በደረሰብንም ነገር ሁሉ አንተ ጻድቅ ነህ፤ አንተ እውነት አድርገሃልና፥ እኛም እጅግ በድለናልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በደረሰብንም ነገር ሁሉ አንተ ጻድቅ ነህ፥ አንተ እውነት አድርገሃልና፥ እኛም ኃጢአት አድርገናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በደረሰብንም ነገር ሁሉ አንተ ጻድቅ ነህ፥ አንተ እውነት አድርገሃልና፥ እኛም ኃጢአት አድርገናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኑና ጋኬዳዋን ኡባን ኔን ጽሉዋ። አያዉ ጎፐ፥ ኑን ኔና ናቆፐካ ኔን አማነትያዋ አጋ በይካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nuuna gakkeeddawaan ubbaan neeni s'illuwaa. Ayaw gooppe, nuuni neena naak'k'ooppekka neeni ammanettiyaawaa aggabeyikka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ne nuna qaxxayana gaada ne ooththidayssi wuri likke; nuni nagara ooththikokka neni ne ammaneteththan minna eqqadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔ ኑና ቃጻያና ጋዳ ኔ ኦዳይሲ ዉሪ ሊኬ፤ ኑኒ ናጋራ ኦኮካ ኔኒ ኔ ኣማኔቴን ሚና ኤቃዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኑና ጋክዳባ ኡባን ኔኒ ፅሎ። ኑኒ ነና ናቅኮካ ነ አማነተ አጋባካ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nuna gakidaba ubban neeni xillo. Nuuni nena naaqikoka ne ammanetetha aggabaaka.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በደረሰብን ሁሉ አንተ ጻድቅ ነህ፤ እኛ በደለኞች ነን፤ አንተ ግን ትክክለኛውን አደረግህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኛን ለመቅጣት ያደረግኸው ውሳኔ ትክክል ነው፤ እኛ በደል ብንሠራም፥ አንተ በታማኝነትህ እንደ ጸናህ ነህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻስ በቲ ዅሉ ኣባና ዝበፅሐ ፃድቕ ኢኻ፤ ንሕና በደልና እምበር፥ ንስኻስ በቲ ዝገበርካዮ ቕኑዕ ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011
ንስኻስ በቲ ኣቦና ዝመጻ ኹሉ ጻድቕ ኢኻ፡ ንሓና በደልና እምበር፡ ንስኻስ በቲ ዝገበርካዮ እሙን ኢኻ።