Nehemiah 9:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ መንግስቶምን በቲ ዝሃብካዮም ዓቢ ሰናይነትካን ኣብታ ዝሃብካዮም ዓባይን ስብሕን መሬትን ስለ ዘየገልገሉኻ፡ ካብ ክፉእ ተግባራቶም ድማ ስለ ዘይተመልሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በመንግሥትህም በሰጠሃቸው ታላቅ በጎነትህ፥ በፊታቸውም በሰጠሃቸው በሰፊውና በሰባው ምድር አልተገዙልህም፤ ከክፉም ሥራቸው አልተመለሱም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በመንግሥታቸውም በሰጠሃቸውም ታላቅ በጎነትህ፥ በፊታቸውም በሰጠኸው በሰባው ምድር አላመለኩህም፥ ከክፉም ሥራቸው አልተመለሱም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በመንግሥታቸውም በሰጠሃቸውም ታላቅ በጎነትህ፥ በፊታቸውም በሰጠኸው በሰባው ምድር አላመለኩህም፥ ከክፉም ሥራቸው አልተመለሱም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔን ኡንቱንቱ ካዉተን ኡንቱንቶ ዎልቃማ አንጁዋ እማዳ፤ ቃይ አኮነ ሞክያ ቢታካ ኡንቱንቶ እማዳ፤ ሽን ኡንቱንቱ ነዉ ጎይንበይክኖነ ባረንቱ ኢታ ኦሱዋፐ ስምበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neeni unttunttu kawutetsan unttunttoo wolk'k'aama anjjuwaa immaadda; k'ay aakonne mokkiyaa biittaakka unttunttoo immaadda; shin unttunttu new goynnibeykkinonne barenttu iita oosuwaappe simmibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ne istta kawoteththan isttas gita anjjo immadasa; araddanne aaho biitta isttas immadasa; gido attiin istti ba nagarappe simmidi nees goynnibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔ ኢስታ ካዎቴን ኢስታስ ጊታ ኣንጆ ኢማዳሳ፤ ኣራዳኔ ኣሆ ቢታ ኢስታስ ኢማዳሳ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ባ ናጋራፔ ሲሚዲ ኔስ ጎይኒቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነ ኤንታ ካዎተን ኤንታዉ ግታ አንጁዋ እማዳሳ፤ ዳልጋነ አራዳ ቢታ ኤንታዉ እማዳሳ። ሽን ኤንቲ ነና ጎይንቦኮና፤ ባንታ ኢታ ኦሱዋፐ ስምቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ne enta kawotethan entaw gita anjuwa immadasa; dalganne aradda biitta entaw immadasa. Shin enti nena goyinnibookona; banta iita oosuwape simmibokona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በገዛ መንግሥታቸው፣ በሰጠሃቸው ታላቅ በጎነትህና በፊታቸውም ባዘጋጀህላቸው ሰፊና ለም ምድር እንኳ፣ አንተን አላገለገሉም፤ ከክፉ መንገዳቸውም አልተመለሱም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
መንግሥታቸው በሰጠሃቸው ቸርነት፥ በሰጠሃቸው ሰፊና ለም መሬት፥ ይደሰቱ በነበረ ጊዜ እንኳ፥ አንተን አላመለኩም፥ ከኃጢአታቸውም አልተመለሱም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ መንግስቶም እንተለዉ ኣብታ ብብዝሒ ለውሃትካ ዝሃብካዮም ገፋሕን ልምዕትን ምድሪ እንተለዉ ኣየምለኹኻን፤ ካብ ክፉእ ግብሮምውን ኣይተመለሱን።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብታ መንግስቶምን ኣብቲ ብብዙሕ ለውሃትካ ዝሀብካዮምን ኣብታ ኣብ ቅድሚኦም ዝሀብካዮም ገፋሕን ረጓድን ምድርን ኣየገልገሉኻን፡ ኻብቲ ኽፉእ ግብሮምውን ኣይተመለሱን።