Numbers 1:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሙሴን ኣሮንን ድማ ነዞም ብስሞም ዚግለጹ ሰባት ወሰድዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴና አሮንም እነዚህን በየስማቸው የተጠሩትን ሰዎች ወሰዱአቸው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሙሴና አሮንም እነዚህን በስማቸው የተጠሩትን ሰዎች ወሰዱአቸው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሙሴና አሮንም እነዚህን በስማቸው ተጠርተው የነበሩትን ሰዎች ወሰዱአቸው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሙሴነ አሮን ሱንይ ጼሰቴዳ ሀ አሳቱዋ አፌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Musenne Aarooni suntsay s'eesetteedda ha asatuwaa afeedino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Museynne Aarooney hayta bantta sunththan xaafettidayta ekkida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሙሴይኔ ኣሮኔይ ሃይታ ባንታ ሱንን ጻፌቲዳይታ ኤኪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያትን ሙሰይነ አሮን ሄ ዶረትዳ አሳታ ኤክድ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yaatin Museynne Aaroni he dooretida asata ekidi,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሙሴና አሮን ስማቸው የተጠቀሰውን እነዚህን ሰዎች ወሰዱ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሙሴና አሮን እነዚህን ስሞቻቸው የተጠቀሱትን ሰዎች ወሰዱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሙሴን ኣሮንን ድማ ነዞም በብስሞም ዝተፀውዑ ሰባት ወሲዶም፥
Amharic Tigrinya 2011
ሙሴን ኣሮንን ድማ ነዞም በብስሞም እተጸውዑ ሰባት ወሰዱ።