Numbers 1:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ቀዳመይቲ መዓልቲ እታ ካልአይቲ ወርሒ ድማ ንብዘሎ እቲ ጉባኤ ጸዊዖም፡ ከከም ዓሌቶም፡ ከከም ቤት ኣቦታቶም፡ ከከም ቍጽሪ ኣስማት፡ ካብ ወዲ ዕስራ ዓመትን ልዕሊኡን፡ ትውልዶም ረኸቡ። ብመሰረት ሳንዱቕ ድምጾም ኣፍሊጦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሁ​ለ​ተ​ኛው ዓመት በሁ​ለ​ተ​ኛ​ውም ወር በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ቀን ማኅ​በ​ሩን ሁሉ ሰበ​ሰ​ቡ​አ​ቸው፤ ከሃያ ዓመት ጀምሮ ከዚ​ያም በላይ ያለ​ውን ወንድ ሁሉ በየ​ራሱ፥ በየ​ወ​ገ​ኑም፥ በየ​አ​ባ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም ቤቶች፥ በየ​ስ​ማ​ቸው ቍጥር ትው​ል​ዳ​ቸ​ውን ተና​ገሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሁለተኛውም ወር በመጀመሪያው ቀን ማኅበሩን ሁሉ ሰበሰቡአቸው፤ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያለውን በየራሱ በየወገኑም በየአባቶቻቸውም ቤቶች በየስማቸው ቍጥር ትውልዳቸውን ተናገሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሁለተኛውም ወር በመጀመሪያው ቀን ማኅበሩን ሁሉ ሰብሰቡአቸው፤ እነርሱም ዕድሜው ሀያ ዓመት የሆነውንና ከዚያም በላይ ያለውን አንድ በአንድ እንደየስማቸው ቍጥር፥ በየወገኖቻቸው በየአባቶቻቸውም ቤቶች ትውልዳቸውን መዘገቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ላኤን አግናን ኮይሮ ጋላስ ኩመን ማባራ ጼሲደ፥ እትፐ ሺሼድኖ። አሳይ ባረ ያራን ያራንነ ባረ ጎልያን ጎልያን ኦዲደ፥ የለቶደፐ ላታሙ ላይነ ሄዋፐ ቦላና ደእያ አቱማ አሳቱዋ ኡባ ሱንይ ኡባና ጻፈቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Laa"entsa aginaan koyiro gallassi kumentsaa maabaraa s'eesiide, ittippe shiishsheeddino. Asay bare yaran yaraaninne bare golliyaan golliyaan odiide, yelettoodeppe laatamu laytsanne hewaappe bollana de'iyaa attuma asatuwaa ubbaa suntsay ubbaanna s'aafetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nam7anththo aginay doommida koyro gallas maabaraza kumeth issi bolla shiishshidi zarkken zarkkeninne dabbon dabbon shiishshidaappe guye dereza qoodida; yelettiin layththay nam7u tammu kumidaytanne hessafekka bollara gidida attumasaa istta sunththan sunththan mazgabi qoodida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ናምኣን ኣጊናይ ዶሚዳ ኮይሮ ጋላስ ማባራዛ ኩሜ ኢሲ ቦላ ሺሺዲ ዛርኬን ዛርኬኒኔ ዳቦን ዳቦን ሺሺዳፔ ጉዬ ዴሬዛ ቆዲዳ፤ ዬሌቲን ላይይ ናምኡ ታሙ ኩሚዳይታኔ ሄሳፌካ ቦላራ ጊዲዳ ኣቱማሳ ኢስታ ሱንን ሱንን ማዝጋቢ ቆዲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ናምአን አጌናን ኮይሮ ጋላሳን ኩመ ማባራ ፄግድ ሺሽዶሶና። አሳይ ባንታ ኮቻን ኮቻን፥ ቃስ ባንታ ሶ አሳን አሳን ላታሙ ላይነ እያፐ ቦላ ግድዳ አደ ኡባይ ፃፈትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
nam7antho ageenan koyro gallasan kumetha maabara xeegidi shiishidosona. Asay banta kochan kochan, qassi banta soo asan asan laatamu laythinne iyape bolla gidida adde ubbay xaafetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም በሁለተኛው ወር በመጀመሪያው ቀን ማኅበረ ሰቡን በሙሉ በአንድነት ሰበሰቧቸው። የተሰበሰቡትም በየጐሣቸውና በየቤተ ሰባቸው የትውልድ ሐረጋቸውን ተናገሩ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሁለተኛው ወር በገባ በመጀመሪያው ቀን፥ ማኅበሩን ሁሉ በአንድነት ሰብስበው በየነገዱና በየቤተሰቡ ከመደቡ በኋላ የሕዝብ ቈጠራ አደረጉ፤ ዕድሜአቸው ኻያ ዓመትና ከዚያም በላይ የሆኑ ወንዶች ሁሉ እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት ስማቸው እየተመዘገበ ተቈጠሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በታ ቐዳመይቲ መዓልቲ ናይታ ኻልአይቲ ወርሒ ንዅሉ ህዝቢ ኣከብዎ። ካብ ወዲ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ ዘሎ በብዓሌቶም፥ በብማይ ቤቶም፥ በብሓደ በብስሞም ተቘፂሮም ተፅሓፉ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብታ ኻልኣይቲ ወርሒ ብቐዳማአይቲ መዓልቲ ንብዘሎ እቲ ኣኼባ ኣከቡ፡ ካብ ወዲ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ ዘሎ በብዓሌቶም፡ በብማይ ቤት ኣቦታቶም ነንርእሲ፡ በብስሞም ተቖጺሮም ተጻሕፉ።