Numbers 1:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ድምር ብዘሎ ኣኼባ ደቂ እስራኤል፡ ከከም ዓሌቶም፡ ከከም ቤት ኣቦታቶም፡ ምስ ቍጽሪ ኣስማቶም፡ ነፍሲ ወከፍ ወዲ ተባዕታይ ከከም ዓሌቶም ውሰድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች ማኅ​በር ሁሉ ድምር፥ በየ​ወ​ገ​ና​ቸው፥ በየ​አ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ቤቶች፥ በየ​ስ​ማ​ቸው ቍጥር፥ ወን​ዱን ሁሉ እያ​ን​ዳ​ን​ዱን ቍጠሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤልን ልጆች ማኅበር ሁሉ ድምር፥ በየወገናቸው፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች፥ በየስማቸው ቍጥር፥ ወንዱን በየራሱ፥ ውሰዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“የእስራኤልን ልጆች ማኅበር ሁሉ፥ በየወገናቸው፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች፥ እያንዳንዱን ወንድ አንድ በአንድ እንደየስማቸው ቍጥር የሕዝብ ቈጠራ አድርጉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“እስራኤልያ አሳ ኡባ ኡንቱንቱ ያራን ያራንነ ጎልያን ጎልያን ፓይዳደ፥ አቱማ አሳ ኡንቱንቱ ሱንን ሱንን ጻፋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Israa'eeliyaa asaa ubbaa unttunttu yaran yaraaninne golliyaan golliyaan paydaade, attuma asaa unttunttu suntsan suntsan s'aafa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Attumasaa issaa issaa sunththan sunththan xaafada Isra7eele asaa qommon qommoninne zarkken zarkken qooda.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኣቱማሳ ኢሳ ኢሳ ሱንን ሱንን ጻፋዳ ኢስራኤሌ ኣሳ ቆሞን ቆሞኒኔ ዛርኬን ዛርኬን ቆዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ኔራነ አሮናራ እስራኤለ አሳ ኡባ ኤንታ ኮቻን ኮቻን፥ ቃስ ኤንታ ሶ አሳን አሳን ታይባድ፥ አደ አሳ ሱን ፃፍተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Neeranne Aaronara Isra7eele asa ubbaa enta kochan kochan, qassi enta soo asan asan taybadi, adde asaa sunthaa xaafite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“የወንዶቹን ስም አንድ በአንድ በመዘርዘር መላውን የእስራኤል ማኅበረ ሰብ በየጐሣቸውና በየቤተ ሰባቸው ቍጠሯቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“አንተና አሮን፥ የእስራኤልን ሕዝብ ሁሉ በየነገዱና በየቤተሰቡ ኻያ ዓመትና ከዚያ በላይ የሆነውን እያንዳንዱን ወንድ አንድ በአንድ እየቈጠራችሁ መዝግቡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ናይ ኵሉ ህዝቢ እስራኤል ቍፅሪ ውሰድ፤ በብዓሌቶምን በብማይ ቤት ኣቦታቶምን በብቝፅሪ ስሞምን፥ ተባዕታይ ዝኾነ ዅሉ ቝፅሩ ውሰድ።
Amharic Tigrinya 2011
በብዓሌቶምን በብማይ ቤት ኣቦታቶምን ተባዕታይ ዘበለ ነንርእሲ ኸም ቁጽሪ ውሰድ።