Numbers 1:23 — Compare Translations
8 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ካብ ነገድ ስምዖን እተቘጽሩ ሓምሳን ትሽዓተን ሽሕን ሰለስተ ሚእትን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከስምዖን ነገድ የተቈጠሩት አምሳ ዘጠኝ ሺህ ሦስት መቶ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከስምዖን ነገድ የተቈጠሩት አምሳ ዘጠኝ ሺህ ሦስት መቶ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከስምዖን ነገድ የተቈጠሩት ኀምሳ ዘጠኝ ሺህ ሦስት መቶ ነበሩ።
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከስምዖን ነገድ የተቈጠሩት አምሳ ዘጠኝ ሺሕ ሦስት መቶ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኀምሳ ዘጠኝ ሺህ ሦስት መቶ ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሓምሳን ትሽዓተን ሽሕን ሰለስተ ሚእትን ኮኑ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ካብ ነገድ ስምኦን እተቖጽሩ፡ ሓምሳን ትሽዓተን ሽሕን ሰለስተ ሚእትን ኮኑ።