Numbers 1:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ደቂ ዮሴፍ፡ ማለት ካብ ደቂ ኤፍሬም፡ ከከም ዓሌቶም፡ ከከም ወለዶኦም፡ ከከም ቤት ኣቦታቶም፡ ከከም ብዝሒ ኣስማት፡ ካብ ወዲ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ፡ ኵሎም ዓቕሞም ናብ ኲናት ክወጽእ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የምናሴ ልጆች በየትውልዳቸው፥ በየወገናቸው፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች- እንደ እየስማቸው ቍጥር፥ በየራሳቸው ከሃያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያለው ወንድ ሁሉ፥ ወደ ሰልፍ የሚወጡት ሁሉ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከዮሴፍ ልጆች፥ የኤፍሬም ልጆች በየትውልዳቸው፥ በየወገናቸው፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች፥ እንደየስማቸው ቍጥር፥ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉት፥ ወደ ሰልፍ የሚወጡት ሁሉ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ከዮሴፍ ልጆች፥ የኤፍሬም ልጆች በየትውልዳቸው፥ በየወገኖቻቸው፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች፥ እንደየስማቸው ቍጥር፥ ዕድሜው ሀያ ዓመት የሆነውንና ከዚያም በላይ ያለው፥ ወደ ጦርነት የሚወጣው ሁሉ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዮሴፎ ናኣ ኤፍሬማ 40,500፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yooseefo na'aa Efireema 40,500;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yooseefe naa Efreeme zarkkefe 40,500,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዮሴፌ ና ኤፍሬሜ ዛርኬፌ 40,500፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዮሰፋ ናኣ ኤፍሬማፐ 40,500
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yoosefa na7aa Efreemape 40,500
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዮሴፍ ልጆች፦ ከኤፍሬም ዝርያ ዕድሜያቸው ሃያ ዓመትና ከዚያም በላይ ሆኖ ለመዋጋት ብቁ የሆኑት ወንዶች ሁሉ በየጐሣቸውና በየቤተ ሰባቸው መዝገብ መሠረት ስማቸው አንድ በአንድ ተጻፈ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዮሴፍ ልጆች፥ የኤፍሬም ልጆች በየትውልዳቸው፥ በየወገናቸውና በየአባቶቻቸው ቤቶች እንደየስማቸው ቊጥር ኻያ ዓመትና ከዚያም በላይ የሆኑ ወንዶች ሁሉ ተቈጠሩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ኤፍሬም ወዲ ዮሴፍ ዝተወለዱ፦ በብትውልዶም፥ በብዓሌቶም፥ በብማይ ቤት ኣቦታቶም፥ በብቝፅሪ ስሞም ዝተቘፀሩ፥ ካብ ወዲ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ፥ ናብ ውግእ ዝወፁ ዅሎም፥
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ዮሴፍ፡ ወለዶ ደቂ ኤፍሬም በብዓሌቶም፡ በብማይ ቤት ኣቦታቶም፡ በብስሞም እተቖጽሩ፡ ካብ ወዲ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ ናብ ውግእ ዚወጹ ኹሎም፡