Numbers 1:37 — Compare Translations

8 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ካብ ነገድ ብንያም እተቘጽሩ ሰላሳን ሓሙሽተን ሽሕን ኣርባዕተ ሚእትን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከጋድ ነገድ የተ​ቈ​ጠ​ሩት አርባ አም​ስት ሺህ ስድ​ስት መቶ አምሳ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከብንያም ነገድ የተቈጠሩት ሠላሳ አምስት ሺህ አራት መቶ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከብንያም ነገድ የተቈጠሩት ሠላሳ አምስት ሺህ አራት መቶ ነበሩ።
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከብንያም ነገድ የተቈጠሩትም ሠላሳ አምስት ሺሕ አራት መቶ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከብንያም ነገድ የተቈጠሩት ሠላሳ አምስት ሺህ አራት መቶ ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰላሳን ሓሙሽተን ሽሕን ኣርባዕተ ሚእትን ኮኑ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ነገድ ብንያም እተቖጽሩ፡ ሰላሳን ሓሙሽተን ሽሕን ኣርባዕተ ሚእትን ኮኑ።