Numbers 1:44 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሙሴን ኣሮንን መሳፍንቲ እስራኤልን ዝቘጽሮም እዚኦም እዮም፣ ዓሰርተው ክልተ ሰባት። ነፍሲ ወከፍ ንቤት ኣቦታቱ እዩ ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴና አሮን ዐሥራ ሁለ​ቱም የእ​ስ​ራ​ኤል አለ​ቆች እነ​ር​ሱን የቈ​ጠ​ሩ​በት ቍጥር ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የተቈጠሩት፥ ሙሴና አሮን አሥራ ሁለቱም የእስራኤል አለቆች የቈጠሩአቸው፥ እነዚህ ናቸው፤ እያንዳንዱ የአባቶቹ ቤት አለቃ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“እነዚህ ተቈጥረው የነበሩ ናቸው፤ እነርሱን ሙሴና አሮን ከእስራኤል አለቆች፥ ዐሥራ ሁለት ሰዎች፥ እያንዳንዳቸው የአባቶቻቸውን ቤቶች ይወክሉ ከነበሩ ጋር በመሆን ቈጠሩአቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሙሴ፥ አሮንነ ታማነ ላኡ እስራኤልያ ዛራቱ ካፓቱ ፓይዴዳ አሳይ ሀዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Muse, Aarooninne tammanne laa"u Israa'eeliyaa zaratuu kaappatuu paydeedda Asay hawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Musey, Aarooneynne tammanne nam7u Isra7eele zarkketa korapinneti qoodida attuma asay haytantta;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሙሴይ፥ ኣሮኔይኔ ታማኔ ናምኡ ኢስራኤሌ ዛርኬታ ኮራፒኔቲ ቆዲዳ ኣቱማ ኣሳይ ሃይታንታ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሙሰይ፥ አሮንነ ባንታ ሶ አሳፐ አሳፐ ዶረትዳ ታማነ ናምኡ እስራኤለ ኮቻ ሀላቃት ታይብዳ አሳይ ሀይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Musey, Aaroninne banta soo asaape asaape dooretida tammanne nam7u Isra7eele kochaa halaqati taybida asay haysata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በሙሴና በአሮን፣ እያንዳንዳቸውም ቤተ ሰባቸውን በወከሉት በዐሥራ ሁለቱ የእስራኤል አለቆች የተቈጠሩት ወንዶች እነዚህ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እያንዳንዱ የራሱን ወገን ወክሎ በመምጣት በዐሥራ ሁለቱ የነገድ መሪዎች ርዳታ ሙሴና አሮን የቈጠሩአቸው እነዚህ ናቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዚኣቶም እቶም ሙሴን ኣሮንን ምስቶም ዓሰርተ ኽልተ መራሕቲ ደቂ እስራኤል ኮይኖም ዝቘፀርዎም እዮም። ነፍሲ ወከፎም ነናይ ሓደ ማይ ቤት ኣቦታት እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም እተቖጽሩ፡ ሙሴን ኣሮንን እቶም ዓሰርተው ክልተ ሰባት መሳፍንቲ እስራኤልን ዝቆጽርዎም እዚኣቶም እዮም።