Numbers 1:45 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኵሎም እቶም ካብ ደቂ እስራኤል፡ ከም ቤት ኣቦታቶም፡ ካብ ደቂ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ፡ ናብ እስራኤል ኪግዕዙ ዚኽእሉ ዅሎም፡ ከምዚ ተቖጽሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ ነገድ ከየ​አ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ቤቶች አንድ አንድ አለቃ ነበረ። ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች የተ​ቈ​ጠ​ሩት ሁሉ፥ በየ​ሠ​ራ​ዊ​ታ​ቸው፥ ከሃያ ዓመት ጀምሮ ከዚ​ያም በላይ ያሉት፥ ወደ ሰልፍ የሚ​ወ​ጡት ሁሉ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእስራኤልም ልጆች የተቈጠሩት ሁሉ፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች፥ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉት፥ ወደ ሰልፍ የሚወጡት ሁሉ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከእስራኤልም ልጆች የተቈጠሩት ሁሉ፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች፥ ዕድሜው ሀያ ዓመት የሆነውንና ከዚያም በላይ ያለው፥ ከእስራኤል ወደ ጦርነት የሚወጣው ሁሉ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኦላዉ ባናዉ ዳንዳይያ አቱማ አሳቱ ኡባይ ላታሙ ላይነ ሄዋፐ ቦላና ደእያዋንቱ ባረንቱ አዉዋ ጎልያን ጎልያን ፓይደቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Olaw baanaw danddayiyaa attuma asatuu ubbay laatamu laytsanne hewaappe bollana de'iyaawanttu barenttu aawuwaa golliyaan golliyaan paydeteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
olas baana dandayza addeti ubbay isttas layththay nam7u tammanne hessafekka bollara dizayti ba zarkken zarkken qoodettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኦላስ ባና ዳንዳይዛ ኣዴቲ ኡባይ ኢስታስ ላይይ ናምኡ ታማኔ ሄሳፌካ ቦላራ ዲዛይቲ ባ ዛርኬን ዛርኬን ቆዴቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኦለታናዉ ዳንዳእያ አደ ኡባይ፥ ላታሙ ላይነ እያፐ ቦላ ግድዳ አሳይ ባንታ ሶ አሳን አሳን ታይበትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Oletanaw danda7iya adde ubbay, laatamu laythinne iyape bolla gidida asay banta soo asan asan taybetidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ እስራኤላውያን ሁሉ ዕድሜያቸው ሃያ ዓመትና ከዚያም በላይ ሆኖ በእስራኤል ሰራዊት ውስጥ ለመዋጋት ብቁ የሆኑት በየቤተ ሰባቸው ተቈጠሩ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚህም መሠረት መላው እስራኤላውያን በየነገዳቸው፥ ኻያ ዓመትና ከዚያም በላይ የሆኑት ወደ ጦርነት ለመሄድ የሚችሉ ሁሉ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ደቂ እስራኤል በብማይ ቤቶም ዝተቘፀሩ ዅሎም፥ ካብ ወዲ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ፥ ናብ ውግእ ዝወፁ ዅሎም፥
Amharic Tigrinya 2011
እሞ ካብ ደቂ እስራኤል በብማይ ቤት ኣቦታቶም እተቖጽሩ ዝኾኑ ኹሎም፡ ካብ ወዲ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ ኣብ እስራኤል ናብ ውግእ ዚወጹ ኹሎም፡