Numbers 1:52 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ እስራኤል ከኣ፡ ነፍሲ ወከፎም ከከም ሰፈሮም፡ ነፍሲ ወከፎም ድማ ከከም ሰራዊቶም፡ ድንኳናቶም ኪሰፍሩ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች እያ​ን​ዳ​ንዱ ሰው በየ​ሰ​ፈሩ፥ እያ​ን​ዳ​ን​ዱም ሰው በየ​አ​ለ​ቃው፥ በየ​ጭ​ፍ​ራ​ውም ይሰ​ፍ​ራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤልም ልጆች እያንዳንዱ በየሰፈሩ፥ በየዓላማውም፥ በየጭፍራውም ይሰፍራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤልም ልጆች እያንዳንዱ በየሰፈሩ፥ በየዓላማውም፥ በየጭፍራውም ይሰፍራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤልያ አሳቱ ኡባይ ባረንቱ አርማን አርማንነ ባረንቱ ጭታን ጭታን ሻከቲደ፥ ባረንቱ ዱንካንያ ዱንካንኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeliyaa asatuu ubbay barenttu armman armmaaninne barenttu c'itan c'itan shaakettiide, barenttu dunkkaaniyaa dunkkaanino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hankko attida Isra7eele asay ba butten butteninne ba diza gutan gutan ba bandira bandira tokketto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃንኮ ኣቲዳ ኢስራኤሌ ኣሳይ ባ ቡቴን ቡቴኒኔ ባ ዲዛ ጉታን ጉታን ባ ባንዲራ ባንዲራ ቶኬቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀንኮ እስራኤለ አሳይ ባንታ ሄራንነ ባንታ ጩጋን ጩጋን ሻከትድ፥ ባንታ ዱንካንያ ዱንካኖና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hanko Isra7eele asay banta heeraninne banta cugan cugan shaaketidi, banta dunkaaniya dunkaanona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስራኤላውያን በየምድባቸው ድንኳናቸውን ይትከሉ፤ እያንዳንዱም ሰው በየሰፈሩና በየዐርማው ሥር ይስፈር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሌሎቹ እስራኤላውያን በየቡድናቸውና በየሰፈራቸው ድንኳኖቻቸውን ይተክላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ እስራኤል ከዓ ነፍሲ ወከፍ ኣብ ሰሰፈሩ፥ ነፍሲ ወከፍ ድማ ኣብ ትሕቲ ሰንደቕ ዕላማኡ ምስ ዓሌቶም በብኽፍሎም ይስፈሩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ደቂ እስራኤል ከኣ ነፍሲ ወከፍ ኣብ ሰሰፈሩ፡ ነፍሲ ወከፍ ድማ ኣብ ሰሰንደቕ ዕላማኡ መምስ ሰራዊቶም ይስፈሩ።