Numbers 1:54 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ እስራኤል ድማ ከምቲ የሆዋ ንሙሴ ዝኣዘዞ ገበሩ፡ ከምኡ ገበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤል ልጆችም እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን ያዘዛቸውን ሁሉ አደረጉ፤ እንዲሁ አደረጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤል ልጆች እንዲሁ አደረጉ፤ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘው ሁሉ እንዲሁ አደረጉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤል ልጆች እንዲሁ አደረጉ፤ ጌታ ሙሴን እንዳዘዘው ሁሉ እንዲሁ አደረጉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤላቱ ሀዋ ኡባ መና ጎዳይ ሙሳ አዛዜዳዋዳን ኦድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eelatuu hawaa ubbaa Med'inaa Goday Musa azazeeddawaadan ootseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas Isra7eele asay GODAY Muse azazida mala ubbaaka ooththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳይ ሙሴ ኣዛዚዳ ማላ ኡባካ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ አሳይ ጎዳይ ሙሰ ኪትዳ ኡባ ኦዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay Goday Muse kiitida ubbaa oothidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስራኤላውያንም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን ባዘዘው መሠረት ይህን ሁሉ አደረጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ የእስራኤል ሕዝብ እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት ሁሉን ነገር አደረጉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እስራኤላውያን ድማ ኸምኡ ገበሩ፤ ከምቲ ዅሉ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ገበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ እስራኤል ድማ ከምኡ ገበሩ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሰኢ ዝኣዘዞ ኹሉ ገበሩ።