Numbers 10:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ልዕሊ ሰራዊት ነገድ ደቂ ኢሳካር ድማ ኔታንኤል ወዲ ዙኣር ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በይ​ሳ​ኮ​ርም ልጆች ነገድ ሠራ​ዊት ላይ የሰ​ገር ልጅ ናት​ና​ኤል አለቃ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በይሳኮርም ልጆች ነገድ ሠራዊት ላይ የሶገር ልጅ ናትናኤል አለቃ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በይሳኮርም ልጆች ነገድ ሠራዊት ላይ የሶገር ልጅ ናትናኤል አለቃ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይሳኮራ ዛራቱ ካፑ ጹኣራ ናኣ ናታንኤላ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yisaakoora zaratuu kaappuu S'u'aara na'aa Nataani'eela;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yisakoore zarkketa kaaleththizay Xu7aare naa Natina7eele.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዪሳኮሬ ዛርኬታ ካሌዛይ ጹኣሬ ና ናቲናኤሌ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይሳኮራ ኮቻ ካለይ ዙአራ ናኣ ናትናኤላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yisakoora kochaa kaalethey Zu7ara na7aa Natina7eela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የይሳኮር ነገድ ሰራዊት አለቃም የሰገር ልጅ ናትናኤል ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የይሳኮር ነገድ መሪ የጹዓር ልጅ ናትናኤል ነበር፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሓለቓ ሰራዊት ነገድ ይሳኮር ከዓ ናትናኤል ወዲ ሶገር ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ልዕሊ ሰራዊት ነገድ ደቂ ይሳኮር ከአ ናትናኤል ወዲ ጹዓር ነበረ።