Numbers 10:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ሰንደቕ ሰፈር ደቂ ዳን ድማ ደየበ፣ እዚ ድማ ዓስቢ ኵሎም ሰፈር ከከም ክፍለ ሰራዊቶም ነበረ። ኣብ ልዕሊ ሰራዊቱ ድማ ኣሒኤዘር ወዲ ኣሚሳዳይ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከሠራዊቱ ሁሉ በኋላ የዳን ልጆች ሰፈር በሥርዐታቸው ከየሠራዊታቸው ጋር ተጓዘ፤ በሠራዊቱም ላይ የአሚሳዲ ልጅ አኪያዜር አለቃ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከሰፈሮቹ ሁሉ በኋላ የሆነ የዳን ልጆች ሰፈር ዓላማ በየሠራዊታቸው ተጓዘ፤ በሠራዊቱም ላይ የአሚሳዳይ ልጅ አኪዔዘር አለቃ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰፈሮቹንም ሁሉ ከኋላ ሆኖ የሚጠብቀው የዳን ልጆች ሰፈር ዓላማ በየሠራዊታቸው ተጓዘ፤ በሠራዊቱም ላይ የአሚሳዳይ ልጅ አኪዔዘር አለቃ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዉርሰን፥ ሀ ጩጉዋ ኡባዉ ጉየ ባጋን ናግያ ዳና ዛራቱዋና ዱንካኔዳ ባጋይ ባረ አርማ ኦይቂደ ደንዴዳ። ዳና ዛራቱ ካፑ አምሻዳያ ናኣ አህኤዘራ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Wurssetsan, ha c'uguwaa ubbaw guyye baggan naagiyaa Daana zaratuwaanna dunkkaaneedda baggay bare armmaa oyk'k'iide denddeedda. Daana zaratuu kaappuu Amishadaaya na'aa Ahi'eezera;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Wurseththan ha butteta guye tuchchan naagiza Daane zarkketa bandira garsan dizayti ba tara naagidi bida; Daane qommota kaaleththizay Amishadaye naa Ahi7ezeere.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዉርሴን ሃ ቡቴታ ጉዬ ቱቻን ናጊዛ ዳኔ ዛርኬታ ባንዲራ ጋርሳን ዲዛይቲ ባ ታራ ናጊዲ ቢዳ፤ ዳኔ ቆሞታ ካሌዛይ ኣሚሻዳዬ ና ኣሂኤዜሬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዉርሰን ዳነ ኮቻ ባጋን ዱንካንዳ ኮቻይ፥ ኡባስ ጉየ ባጋራ ካተ ግድድ፥ ባንታ ማላ ኦይክድ ከይዶሶና። ዳነ ኮቻ ካለይ አምሳዳያ ናኣ አክኤዘራ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Wursethan Daane kochaa baggan dunkaanida kochay, ubbaas guye baggara kate gididi, banta malaoykidi keyidosona. Daane kochaa kaalethey Amsadaya na7aa Aki7ezera.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በመጨረሻም የዳን ሰፈር ሰራዊት ለሁሉም ክፍሎች የኋላ ደጀን በመሆን በዐርማቸው ሥር ተጓዙ፤ አለቃቸውም የአሚሳዳይ ልጅ አኪዔዘር ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በመጨረሻም በዳን ነገድ ቡድን ሰንደቅ ዓላማ ሥር የሚገኙትና ለሁሉም ክፍሎች ደጀን የሚሆኑት በዓሚሻዳይ ልጅ በአሒዔዜር መሪነት የቡድን ተራቸውን ጠብቀው ተጓዙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ኣብ ሰፈር ነገድ ደቂ ዳን ዝነበሩ ሰራዊት ከዓ ሰንደቕ ዕላማኦም ሒዞም በብኽፍሎም፥ ደጀን ኵሉ ሰፈር ኮይኖም ተጕዓዙ። ሓለቓ ሰራዊት ድማ ኣኪዔዘር ወዲ ኣሚሳዳይ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ሰንደቕ ዕላማ ሰፈር ደቂ ዳን ከአ፡ ከከም ሰራዊቶም፡ ደጀን ኩሉ ሰፈር ኮይኑ ተጓዕዘ። ኣብ ልዕሊ ሰራዊቱ ድማ ኣሔዔዘር ወዲ ዓሚሻዳይ ነበረ።