Numbers 11:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እያሱ ወዲ ኑን፡ ባርያ ሙሴ፡ ሓደ ኻብቶም ኣጕባዝኡ ድማ፡ ከምዚ ኢሉ መለሰ፡ ጐይታይ ሙሴ፡ ከልከሎም!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሙሴ ምርጥ ባለሟል የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ፥ “ጌታዬ ሙሴ ሆይ ፥ ከልክላቸው” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከልጅነቱ ጀምሮ የሙሴ አገልጋይ የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ። ጌታዬ ሙሴ ሆይ፥ ከልክላቸው አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከልጅነቱ ጀምሮ የሙሴ አገልጋይ የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ፦ “ጌታዬ ሙሴ ሆይ! ከልክላቸው” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ባረ ያላጋተፐ ዶሚደ፥ ሙሳ ማድያ ኔዌ ናአይ ኢያሱ ሙሳ፥ “ታ ጎዳዉ ሙሴ፥ ኔን ኡንቱንታ ተአ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Bare yalagatetsaappe doommiide, Musa maaddiyaa Neewe na'ay Iyyaasu Musa, «Ta godaw Muse, neeni unttuntta te"a» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Naateththafe doommidi Muse ooththi maaddiza Nawe naa Iyaasoy, «Ta godaa Musee! Haytanti tinbite haasayontta mala teqqa!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ናቴፌ ዶሚዲ ሙሴ ኦ ማዲዛ ናዌ ና ኢያሶይ፥ «ታ ጎዳ ሙሴ! ሃይታንቲ ቲንቢቴ ሃሳዮንታ ማላ ቴቃ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያንን፥ ባ ናአተፈ ዶምድ፥ ሙሰ ማድያ ናወ ናኣ እያሱይ ሙሰኮ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ሙሰ፥ ኤንታ ተቃ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yaanin, ba na7atethafe doomidi, Muse maaddiya Nawe na7aa Iyyasuy Museko, “Ta godaw, Muse, enta teqa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከወጣትነቱ ጀምሮ የሙሴ ረዳት የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱም ተነሥቶ፣ “ጌታዬ ሙሴ ሆይ፤ ከልክላቸው እንጂ” ሲል ተናገረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከጐልማሳነቱ ጀምሮ የሙሴ ረዳት የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ፥ “ጌታዬ ሙሴ ሆይ! ከልክላቸው!” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ንእስነቱ ጀሚሩ ኣገልጋሊ ሙሴ ዝነበረ ኢያሱ ወዲ ነዌ ኸዓ፥ “ጐይታይ ሙሴ፥ ከልክሎም” ኢሉ ተዛረበ።
Amharic Tigrinya 2011
እያሱ ወዲ ነዌ፡ ካብ ንእሽቱኡ ኣገልጋሊ ሙሴ ነበረ፡ ጐይታይ ሙሴ ፡ ከልክሎም፡ ኢሉ መለሰ።