Numbers 13:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሙሴ ድማ ብትእዛዝ እግዚኣብሄር ካብ በረኻ ፓራን ሰደዶም። ኵሎም እቶም ሰብኡት ርእስታት ደቂ እስራኤል ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴም እንደ እግዚአብሔር ትእዛዝ ከፋራን ምድረ በዳ ላካቸው፤ እነርሱም ሁሉ የእስራኤል ልጆች አለቆች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሙሴም እንደ እግዚአብሔር ትእዛዝ ከፋራን ምድረ በዳ ላካቸው፤ እነርሱም ሁሉ የእስራኤል ልጆች አለቆች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሙሴም እንደ ጌታ ትእዛዝ ከፋራን ምድረ በዳ ላካቸው፤ እነርሱም ሁሉ የእስራኤል ልጆች አለቆች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሙሴ መና ጎዳ አዛዙዋን ፓራና መላ ቢታፐ ኡንቱንታ ኪቴዳ። ኡንቱንቱ ኡባይካ እስራኤልያ አሳ ካፓቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Muse Med'inaa Godaa azazuwaan Paaraana Mela biittaappe unttuntta kiitteedda. Unttunttu ubbaykka Israa'eeliyaa asaa kaappatuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Museykka GODAY iza azazida mala Isra7eele asaa kaaleththizayta giddofe Paaraane bazzofe tammanne nam7u asata yeddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሙሴይካ ጎዳይ ኢዛ ኣዛዚዳ ማላ ኢስራኤሌ ኣሳ ካሌዛይታ ጊዶፌ ፓራኔ ባዞፌ ታማኔ ናምኡ ኣሳታ ዬዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያትን ሙሰይ ጎዳይ ኪትዳይሳዳ ፓራና መላ ቢታፈ እስራኤለ ኮቻፈ ታማነ ናምኡ ሀላቃታ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yaatin Musey Goday kiitidaysada Paarana mela biittafe Isra7eele kochaafe tammanne nam7u halaqata kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ሙሴ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ትእዛዝ ከፋራን ምድረ በዳ እነዚህን ላካቸው፤ ሁሉም የእስራኤላውያን አለቆች ነበሩ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሙሴም በእግዚአብሔር ትእዛዝ መሠረት ከእስራኤል መሪዎች መካከል ከፋራን ምድረ በዳ ዐሥራ ሁለት ሰዎችን ላከ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሙሴ ድማ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ፥ ካብ ምድረ በዳ ፋራን ሰደዶም። ንሳቶም ኵሎም ኣሕሉቕ ደቂ እስራኤል ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ሙሴ ድማ ከምቲ ትእዛዝ እግዚኣብሄር ካብ በረኻ ጳራን ሰደዶም። እዞም ሰባት እዚኦም ኩሎም ሓላቑ ደቂ እስራኤል ነበሩ።