Numbers 14:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብለበዳ ክወቕዖምን ከጥፍኦምን እየ፣ ካባኻትኩም ድማ ካባታቶም ዝዓቢን ዝሓየለን ህዝቢ ክገብረኩም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሞት እቀጣቸዋለሁ፤ አጠፋቸዋለሁም፤ አንተንና የአባትህን ቤት ግን ለታላቅና ከዚህ ለሚበዛ ሕዝብ አደርግሃለሁ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከርስታቸው አጠፋቸው ዘንድ በቸነፈር እመታቸዋለሁ፤ አንተም ከእነርሱ ለሚበዛና ለሚጠነክር ሕዝብ አደርግሃለሁ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከርስታቸው እነርሱን ለማጥፋት በቸነፈር እመታቸዋለሁ፤ አንተንም ከእነርሱ ይልቅ ታላቅና ኃያል የሆነ ሕዝብ አደርግሃለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ኡንቱንታ ኢታ ሀርግያን ሾጫደ ይሳና፤ ያታደ ታን ኔና ኡንቱንቱፐ ዳርያነ ምንያ ካዉተዉ አዉዋ ኦና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani unttuntta iita harggiyaan shoc'aade d'ayissana; yaataade taani neena unttunttuppe dariyaanne minniyaa kawutetsaw aawuwaa ootsana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hekko ha7i tani iita harge istta bolla ehada istta ubbaa wursana; nena gidikko isttafe aadhdhiza mino kawoteththas aawasana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄኮ ሃኢ ታኒ ኢታ ሃርጌ ኢስታ ቦላ ኤሃዳ ኢስታ ኡባ ዉርሳና፤ ኔና ጊዲኮ ኢስታፌ ኣዛ ሚኖ ካዎቴስ ኣዋሳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ኤንታ ጋዶን ሾጫዳ ይሳና፥ ሽን ነና ኤንታፈ ዳርያነ ምንያ ካዎተስ አዋ ኦና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani enta gadon shocada dhaysana, shin nena entafe dariyanne minniya kawotethas aawa oothana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በቸነፈር እመታዋለሁ፤ እደመስሰዋለሁም፤ አንተን ግን ብርቱና ታላቅ ለሆነ ሕዝብ አደርግሃለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነሆ፥ እኔ ቸነፈር አምጥቼ በመቅሠፍት እደመስሳቸዋለሁ፤ አንተን ግን ከእነርሱ ይበልጥ ታላቅና ብርቱ ለሆነ ሕዝብ አባት አደርግሃለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ፌራ ሰዲደ ኸጥፍኦም እየ፤ ንኣኻ ግና ኻብኣቶም ንዝዓብን ንዝብርትዕን ህዝቢ ኽገብረካ እየ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ብፌራ ኽወቖምን ከጥፍኦምን እየ፡ ንኣኻ ግና ካባታቶም ዚዐብን ዚብርትዕን ህዝቢ ኽገብረካ እየ፡ በሎ።