Numbers 14:41 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሙሴ፡ ስለምንታይ ሕጂ ትእዛዝ እግዚኣብሄር ትጥሕስ፧ ግናኸ ኣይክስስንን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴም አለ፥ “የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ለምን ትተላለፋላችሁ? ይህ ለእናንተ መልካም አይደለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሙሴም አለ። የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ለምን ትተላለፋላችሁ? አይጠቅማችሁም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሙሴም እንዲህ አለ፦ “የጌታን ትእዛዝ ለምን አሁንም ትተላለፋላችሁ? ይህ አይሳካላችሁም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ሙሴ ኡንቱንታ፥ “መና ጎዳ አዛዙዋ ህንተ አያዉ መንቴ? ህንተዉ ሀነና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Muse unttuntta, «Med'inaa Godaa azazuwaa hintte ayaw mentsiitee? Hinttew hanenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Musey gidikko isttas, «Histtiin intte GODAAS ha7ikka ays azazeteketii? Intte qoppidayssi inttes suurenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሙሴይ ጊዲኮ ኢስታስ፥ «ሂስቲን ኢንቴ ጎዳስ ሃኢካ ኣይስ ኣዛዜቴኬቲ? ኢንቴ ቆፒዳይሲ ኢንቴስ ሱሬና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ሙሰይ ኤንታኮ፥ “ጎዳ ኪታ ህንተ አይስ መንቲ? ህንተዉ ሀነና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Musey entako, “Godaa kiitaa hinte ayis menthetii? Hintew hanenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሙሴ ግን እንዲህ አለ፤ “ የእግዚአብሔርን (ያህዌ) ትእዛዝ ለምን ትጥሳላችሁ? ይህም አይሳካላችሁም!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሙሴ ግን እንዲህ አለ፤ “ታዲያ አሁንም ደግማችሁ ለእግዚአብሔር የማትታዘዙት ስለምንድን ነው? ያሰባችሁት አይሳካላችሁም!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሙሴ ግና፦ “ስለ ምንታይ ትእዛዝ እግዚኣብሄር እትጥሕሱ? እዙይ ድማ ኣይጠቕመኩምን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ሙሴ ግና በሎም፡ ሕጂ ንስኻትኩም ስለምንታይ ትእዛዝ እግዚኣብሄር እትጥሕሱ፡ ኣይቐንዓኩምን እዩ።