Numbers 14:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንብዘሎ ህዝቢ ደቂ እስራኤል ድማ ተዛረቡ እሞ፡ እታ ክንምርምራ ዝሓልፍናላ ምድሪ ኣዝያ ጽብቕቲ ምድሪ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ “የሰለልናት ምድር እጅግ በጣም መልካም ናት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ። ዞረን የሰለልናት ምድር እጅግ መልካም ናት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ እንዲህ ብለው ተናገሩ፦ “ዞረን የሰለልናት ምድር እጅግ መልካም የሆነች ናት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤልያ አሳ ማባራ ኡባዉ፥ “ኑን ካን ከሲደ ዎቼዳ ቢታይ ሎይ ዳሮ ሎአ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeliyaa asaa maabaraa ubbaw, «Nuuni kantsi kesiide wochcheedda biittay loytsi daro lo"a.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti derezas, «Nuni biidi yuuyi xomosi xeellida biittaya keeha lo7o biitta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ዴሬዛስ፥ «ኑኒ ቢዲ ዩዪ ጾሞሲ ጼሊዳ ቢታያ ኬሃ ሎኦ ቢታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ ማባራኮ፥ “ኑኒ ካን ከይድ ዎችዳ ቢታይ ዳሮ ሎኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele maabaraako, “Nuuni kanthi keyidi wochida biittay daro lo77o.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለመላው የእስራኤል ማኅበርም እንዲህ አሉ፤ “ዞረን ያየናትና የሰለልናት ምድር እጅግ ሲበዛ መልካም ናት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለሕዝቡም እንዲህ አሉ፦ “መርምረን ያጠናናት ምድር እጅግ ውብ የሆነች ምድር ናት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንዅሉ ማሕበር ደቂ እስራኤል ከዓ “እታ ኽንስልያ ዝዞርናያ ምድሪ የመና ፅብቕቲ ምድሪ እያ።
Amharic Tigrinya 2011
ንብዘሎ ኣኼባ ደቂ እስራኤል ከአ ከምዚ ኢሎም ተዛረቡ፡ እታ ኽንስልያ ዝሓለፍናያ ምድሪ ኣዝያ፡ ኣዝያ ጽብቕቲ ምድሪ እያ።