Numbers 15:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብታ ሃገር እተወልደ ዘበለ ዅሉ፡ ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና ዘለዎ መስዋእቲ ሓዊ ብምቕራብ ነዚ ነገራት እዚ ኺገብሮ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሀገር ልጅ ሁሉ ለእግዚአብሔር በጎ መዓዛ እንዲሆን ቍርባን ባቀረበ ጊዜ እንዲሁ ያደርጋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የአገር ልጅ ሁሉ ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን ቍርባን በእሳት ባቀረበ ጊዜ እንዲሁ ያደርጋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የአገሩ ተወላጅ የሆነ ሁሉ ለጌታ መዓዛው ያማረ ሽታ እንዲሆን በእሳት የሚቀርበውን ቁርባን ባቀረበ ጊዜ እነዚህን ነገሮች እንዲሁ ያደርጋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤልያ አሳ ግድያ ኦንነ ታማን ጹግያ፥ ሳዉዋ ቶሹኩ ግያ ያርሹዋ መና ጎዳዉ ሺሽያ ዎደ ኡባን፥ ሀዋዳን ኦናዉ ኮሼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeliyaa asaa gidiyaa ooninne taman s'uuggiyaa, sawuwaa toshukku giyaa yarshshuwaa Med'inaa Godaw shiishshiyaa wode ubbaan, hawaadan ootsanaw koshshee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Deren yelettida Isra7eele asaappe issoy issoy xuugettiza yarshonne sawoy GODAA ufayssiza yarsho shiishshiza wode hessaththo ooththanaas bessees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዴሬን ዬሌቲዳ ኢስራኤሌ ኣሳፔ ኢሶይ ኢሶይ ጹጌቲዛ ያርሾኔ ሳዎይ ጎዳ ኡፋይሲዛ ያርሾ ሺሺዛ ዎዴ ሄሳ ኦናስ ቤሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ አስ ግድዳ ኦንካ ሳውያ ፁሳ ያርሾ ጎዳስ ያርሽያ ዎደ ኡባን ሀይሳዳ ኦናዉ ኮሼስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asi gidida oonika sawiya xuussa yarsho Godaas yarshiya wode ubban haysada oothanaw koshshees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘ማናቸውም የአገር ተወላጅ የሆነ በእሳት የሚቀርብ ሽታው እግዚአብሔርን (ያህዌ) ደስ የሚያሰኝ መሥዋዕት በሚያቀርብበት ጊዜ እነዚህን ነገሮች በዚሁ ሁኔታ ያድርግ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የአገር ተወላጅ የሆነ እያንዳንዱ እስራኤላዊ መዓዛው እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ የእህል ቊርባን በሚያቀርብበት ጊዜ ይህን ሁሉ ማድረግ ይኖርበታል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሉ ወዲ ዓዲ ዝኾነ ንእግዚኣብሄር ደስ ዘብል ጥዑም ዝጨናኡ ብሓዊ ተቓፂሉ ዝቐርብ መስዋእቲ እንተቕርብ፥ ከምኡ ይግበር።
Amharic Tigrinya 2011
ወዲ ዓዲ ዘበለ መስዋእቲ ሓዊ ንእግዚኣኣብሄር ንጥዑም ጨና ምስ ዜቕርብ፡ ነዚ ነገር እዚ ኸምዚ ይግበሮ።