Numbers 15:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኵሉ እቲ የሆዋ ብኢድ ሙሴ ዝኣዘዘኩም፡ ካብታ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዘላ መዓልቲ ኣትሒዙ፡ ኣብ ኵሉ ወለዶኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር ካዘዘበት ከፊተኛው ቀን ጀምሮ ወደ ፊትም እስከ ልጅ ልጃችሁ እግዚአብሔር በሙሴ እጅ እንደ አዘዛችሁ ባታደርጉ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ካዘዘበት ከፊተኛው ቀን ጀምሮ ወደ ፊትም እስከ ልጅ ልጃችሁ እግዚአብሔር በሙሴ እጅ ያዘዛችሁን ሁሉ ባታደርጉ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ትዕዛዝን ከሰጠበት ቀን ጀምሮ ወደፊትም እስከ ልጅ ልጃችሁ ጌታ በሙሴ አንደበት ያዘዛችሁን ሁሉ ባታደርጉ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ አ ባጋና ህንተና አዛዜዳ አዛዞቱዋ ኡባ፥ መና ጎዳይ እሜዳ ጋላሳፐ ዶሚደ፥ ያና የለታ ጋካናዉ፥ ፓጨናን ናገናን አጎፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Aa baggana hinttena azazeedda azazotuwaa ubbaa, Med'inaa Goday immeedda gallassaappe doommiide, yaana yeletaa gakkanaw, pac'c'ennan naagennan aggooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
woykko sinththafe yaana yeletati Muse baggara imettida azazoza polontta aggiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዎይኮ ሲንፌ ያና ዬሌታቲ ሙሴ ባጋራ ኢሜቲዳ ኣዛዞዛ ፖሎንታ ኣጊኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዎይኮ ጎዳይ እያ ባጋራ እምዳ ኪታ ኡባ፥ ጎዳይ እምዳ ጋላሳፐ ዶምድ ያና የለተ ጋካናዉ ናጎና እፅኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
woyko Goday iya baggara immida kiita ubbaa, Goday immida gallasaape doomidi yaana yeletetha gakanaw naagonna ixiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ያህዌ) ትእዛዞቹን ከሰጠበት ዕለት ጀምሮ በተከታታይ ትውልዶች በሙሴ አማካይነት ያዘዛችሁን እነዚህን ትእዛዞች ሁሉ ባታደርጉ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ወይም ምናልባት ወደፊት ዘሮቻችሁ በሙሴ አማካይነት ያዘዘውን ትእዛዝ ሁሉ ሳይፈጽሙ ቢቀሩ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቲ ዅሉ እግዚኣብሄር ብሙሴ ዝኣዘዘኩም፥ እንተ ዘይጌርኩም ኻብታ እግዚኣብሄር ትእዛዛት ዝሃበላ መዓልቲ ጀሚሩ ኽሳዕ ውሉድ ወለዶኹም እንተ ዘይሓሊኹምዎ፥
Amharic Tigrinya 2011
እንተ ተጋጌኹም፡ እዚ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝነገሮ ኹሉ ትእዛዛት እዚ፡ እቲ እግዚኣብሄር ብኢድ ሙሴ ዝኣዘዘኩም ኩሉ፡ ካባታ እግዚኣብሄር ትእዛዛት ዝህበላ መዓልቲ ንንየው ከአ ክሳዕ ውሉድ ወለዶኹም እንተ ዘይሐሎኹምዎ፡