Numbers 15:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ካህን ድማ ነታ ብድንቁርና እትሓጥእ ነፍሲ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብዘይፍላጥ እንተ ሓጢኣ፡ ንዕኡ ምእንቲ ኺዕረቐላ፡ ይዕረቐላ። ይቕረ ኪበሃለሉ ድማ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ካህኑም ባለማወቅ ስለ በደለው ያስተሰርያል፤ ባለማወቅም በእግዚአብሔር ፊት ኀጢአት ስለ ሠራው ሰው ያስተሰርይለታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኃጢአት ሠርቶ ሳያውቅ፥ ለሳተ ለዚያ ሰው ካህኑ ያስተሰርይለታል፤ በእግዚአብሔር ፊት ያስተሰርይለታል፥ ይሰረይለትማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ባለማወቅም ኃጢአት ሠርቶ ስሕተትን ለፈጸመው ለዚያ ሰው እንዲያስተሰርይለት፥ ካህኑ በጌታ ፊት ማስተስሪያ ያደርጋል፤ እርሱም ይቅር ይባላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤረናን ደኢደ ናጋራ ኦዳ ኡራዉ ቄሲ መና ጎዳ ስንን ናጋራ አቶ ጊስያ ዎጋ ፖሎ፤ አ ናጋራይ አቶ ጌተታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
erennan de'iidde nagaraa ootseedda uraw k'eesii Med'inaa Godaa sintsan nagaraa atto giissiyaa wogaa polo; Aa nagaray atto geetettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Erontta dishe nagara ooththidaades iza nagaray atto geetettana mala qeesezi GODAA sinththan iza nagaraa wurso; iza nagaraykka atto geetettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤሮንታ ዲሼ ናጋራ ኦዳዴስ ኢዛ ናጋራይ ኣቶ ጌቴታና ማላ ቄሴዚ ጎዳ ሲንን ኢዛ ናጋራ ዉርሶ፤ ኢዛ ናጋራይካ ኣቶ ጌቴታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤሮና ደእሸ ናጋራ ኦዳ ኡራስ ካህነይ ጎዳ ስንን ናጋራ አቶተ ዎጋ ፖሎ፤ እያ ናጋራይ አቶ ጌተታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Eronna de7ishe nagara oothida uraas kahiney Godaa sinthan nagara atotetha wogaa polo; iya nagaray atto geetetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ካህኑ፣ ባለማወቅ ኀጢአት ሠርቶ ለተሳሳተው ሰው በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ያስተሰርይለታል፤ ስርየት በሚደረግለትም ጊዜ ሰውየው ይቅር ይባላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ካህኑ በስሕተት ኃጢአት ለሠራው ሰው በእግዚአብሔር ፊት ያስተስርይለት፤ ኃጢአቱም ይቅር ይባልለታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ኻህን ድማ ነቲ ብጌጋ፥ ሓጢኣት ዝገበረ ሰብ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር የስተስርየሉ፤ ሽዑ ኸዓ ኽሕደገሉ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ነቶ ብጌጋ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ሓጢኣት ዝገበረ ሰብ ከአ ንምትዕራቑ ኣቲ ኻህን የተዐርቆ፡ ሽዑ ይሕደገሉ እዩ።