Numbers 15:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቲ ብድንቁርና ሓጢኣት ዚገብር፡ ነቲ ኣብ መንጎ ደቂ እስራኤል እተወልደ፡ ከምኡውን ነቲ ኣብ መንጎኦም ዚነብር ጓና ሓደ ሕጊ ይሃልኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ትውልዱ በእስራኤል ልጆች መካከል ቢሆን፥ ወይም በመካከላቸው የሚኖር መጻተኛ ቢሆን፥ ሳያውቅ ኀጢአትን ለሚሠራ ሁሉ ሕጉ አንድ ይሆንለታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ትውልዱ በእስራኤል ልጆች መካከል ቢሆን፥ ወይም በመካከላቸው የሚቀመጥ መጻተኛ ቢሆን፥ ሳያውቅ ኃጢአትን ለሚሠራ ሁሉ ሕጉ አንድ ይሆንለታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ትውልዱ በእስራኤል ልጆች መካከል ቢሆን፥ ወይም በመካከላቸው የሚቀመጥ መጻተኛ ቢሆን፥ ባለማወቅ ኃጢአትን ለሚሠራ ሁሉ አንድ ዓይነት ሕግ ይኑራችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤረናን ደኢደ ናጋራ ኦያ አሳ ኡባዉ፥ የለታን እስራኤልያ አሳ ግድናካ በተ አሳ ግድናካ ሀ ህጊ እቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Erennan de'iidde nagaraa ootsiyaa asaa ubbaw, yeletaan Israa'eeliyaa asaa gidinakka bete asaa gidinakka ha higgii ittuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele deren yelettida Isra7eele asi woykko istta giddon diza asa dere asi erontta dishe nagara ooththidaa gidikko ubbaas diza wogay issi mala.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌ ዴሬን ዬሌቲዳ ኢስራኤሌ ኣሲ ዎይኮ ኢስታ ጊዶን ዲዛ ኣሳ ዴሬ ኣሲ ኤሮንታ ዲሼ ናጋራ ኦዳ ጊዲኮ ኡባስ ዲዛ ዎጋይ ኢሲ ማላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤሮና ናጋራ ኦዳ ኡራስ ካህነይ ጎዳ ስንን ናጋራ አቶተ ዎጋ ፖሎ፤ እያ ናጋራይ አቶ ጌተታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Eronna nagara oothida uraas kahiney Godaa sinthan nagara atotetha wogaa polo; iya nagaray atto geetetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ያገር ተወላጅ እስራኤላዊ ይሁን ወይም መጻተኛ ባለማወቅ ኀጢአት ከሠራ በማናቸውም ሰው ላይ ሕጉ እኩል ተፈጻሚነት ይኖረዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የአገር ተወላጅ እስራኤላዊም ሆነ ወይም በዚያ የሚኖር መጻተኛ ባለማወቅ ኃጢአት የሚሠራ ሁሉ የሚከተለው ሕግ ይኸው ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብዛዕባ እቲ ብጌጋ ዝግበር ነገር ነቲ ወዲ ዓዲ ዝኾነ እስራኤላውን ነቲ ኣብ ማእኸልኩም ዝነብር ጓናን ሓደ ሕጊ ይኹን።
Amharic Tigrinya 2011
ብዛዕባ እቲ ብጌጋ ዚግበር ነገር ንወዲ ዓዲ ኻብ ደቂ እስራኤልን ኣብ ማእከሎም ንዚነብር ጓናን ሓደ ሕጊ ይኹነልኩም።