Numbers 16:35 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ የሆዋ ሓዊ ወጺኡ ነቶም ዕጣን ዘምጽኡ ክልተ ሚእትን ሓምሳን ሰባት ኣጥፍኦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እሳ​ትም ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ወጥታ ያጥኑ የነ​በ​ሩ​ትን ሁለት መቶ አምሳ ሰዎች በላች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እሳትም ከእግዚአብሔር ዘንድ ወጥታ ያጥኑ የነበሩትን ሁለት መቶ አምሳ ሰዎች በላች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እሳትም ከጌታ ዘንድ ወጥቶ ያጥኑ የነበሩትን ሁለት መቶ ኀምሳ ሰዎች በላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ ታማይካ መና ጎዳ ማታፐ ዪደ፥ እጻና ጩዋይያ ላኡ ጼታነ እሻታሙ አሳ ም አጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay tamaykka Med'inaa Godaa mataappe yiide, is'aanaa c'uwayiyaa laa"u s'eetanne ishatamu asaa mi aggeeda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka GODAY saloppe tama yeddidi exaane cuwasiza 250 asaa xuuggides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ጎዳይ ሳሎፔ ታማ ዬዲዲ ኤጻኔ ጩዋሲዛ 250 ኣሳ ጹጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስ ታም ጎዳ ማታፐ ይድ እፃነ ጩይስያ ናምኡ ፄታነ እሻታሙ አሳ ምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassi tami Godaa matape yidi ixaane cuyisiya nam7u xeetanne ishatamu asaa mis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እሳትም ከእግዚአብሔር (ያህዌ) ዘንድ ወርዳ የሚያጥኑትን ሁለት መቶ አምሳ ሰዎች በላቻቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚያም በኋላ እግዚአብሔር እሳት ልኮ ዕጣን ያጥኑ የነበሩትን ሁለት መቶ ኀምሳ ሰዎች አቃጠለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ እግዚኣብሄር ከዓ ሓዊ ወፀ፤ ነቶም ዝዓጥኑ ዝነበሩ ኽልተ ሚእትን ሓምሳን ሰባት ድማ በልዖም።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ እግዚኣብሄር ከአ ሓዊ ወጸ፡ ነቶም ዚዐጥኑ ዝነበሩ ኽልተ ሚእትን ሓምሳን ሰባት ድማ በልዖም።