Numbers 16:49 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም በቲ መዓት ዝሞቱ ድማ ብዘይካ እቶም ኣብ ጉዳይ ቆራ ዝሞቱ ዓሰርተው ኣርባዕተ ሽሕን ሾብዓተን ሚእትን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በቆሬም ምክንያት ከሞቱት ሌላ በመቅሠፍቱ የሞቱት ዐሥራ አራት ሺህ ሰባት መቶ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በቆሬም ምክንያት ከሞቱት ሌላ በመቅሠፍቱ የሞቱት አሥራ አራት ሺህ ሰባት መቶ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በቆሬም ምክንያት ከሞቱት ሌላ በመቅሠፍቱ የሞቱት ዐሥራ አራት ሺህ ሰባት መቶ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቆራሀ ጋሱዋን ሀይቄዳ አሳይ ፓይደተናን፥ ሀ ቦሻን ሀይቄዳዋንቱ 14,700.
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'oraaha gaasuwaan hayk'k'eedda Asay paydettenan, ha boshaan hayk'k'eeddawanttu 14,700.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode hayqqida asaa qooday Qoorera issife geellateththan hayqqidayti attiin 14,700.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ሃይቂዳ ኣሳ ቆዳይ ቆሬራ ኢሲፌ ጌላቴን ሃይቂዳይቲ ኣቲን 14,700።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቆረ ጋሶን ሀይቅዳ አሳይ አትሽን፥ ሄ ቦሻን ሀይቅዳ አሳ ታይቦይ 14,700.
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qore gaason hayqida asay attishin, he boshan hayqida asaa tayboy 14,700.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይሁን እንጂ በቆሬ ምክንያት የሞቱትን ሳይጨምር ዐሥራ አራት ሺሕ ሰባት መቶ ሰዎች ተቀሥፈው ሞቱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያን ጊዜ የሞቱት ሰዎች ቊጥር ከቆሬ ጋር ዐምፀው ያለቁትን ሳይጨምር ዐሥራ አራት ሺህ ሰባት መቶ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብዘይ እቶም ብሰንኪ ቆሬ ዝሞቱ፥ እቶም ብመዓት ዝሞቱ ዓሰርተ ኣርባዕተ ሽሕን ሸውዓተ ሚእትን ኮኑ።
Amharic Tigrinya 2011
ብጀካ እቶም ብሰሪ ቆራሕ ዝሞቱ፡ እቶም ብመዓት ዝሞቱ ዓሰርተው ኣርባዕተ ሽሕን ሾብዓተ ሚእትን ኮኑ።