Numbers 17:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ እስራኤል ድማ ንሙሴ ተዛሪቦም፡ እንሆ፡ ንሞት፡ ንጠፍእ፡ ኵላትና ንጠፍእ ኣሎና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤልም ልጆች ሙሴን አሉት፥ “እነሆ፥ እንሞታለን፤ እንጠፋለን፤ ሁላችንም እናልቃለን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤልም ልጆች ሙሴን።እነሆ፥ እንሞታለን፥ እንጠፋለን፥ ሁላችንም እንጠፋለን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤልም ልጆች ሙሴን እንዲህ አሉት፦ “እነሆ፥ እንሞታለን፥ እንጠፋለን፥ ሁላችንም እንጠፋለን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤልያ አሳይ ሙሳ፥ “ኑን ሀይቃና፤ ያና፤ ኑን ኡባይካ ያና!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeliyaa Asay Musa, «Nuuni hayk'k'ana; d'ayana; nuuni ubbaykka d'ayana!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay Muses, «Hayssa mala gidikko nuni wurikka wuranaas doos!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌ ኣሳይ ሙሴስ፥ «ሃይሳ ማላ ጊዲኮ ኑኒ ዉሪካ ዉራናስ ዶስ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ አሳይ ሙሰኮ፥ “ሄሳ ግድኮ፥ ኑ ኡባይ ሀይቃና፤ ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay Museko, “Hessa gidiko, nu ubbay hayqana; dhayana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም እስራኤላውያን ሙሴን እንዲህ አሉት፤ “እነሆ መሞታችን ነው! ጠፋን፤ ሁላችንም መጥፋታችን ነው!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እስራኤላውያን ሙሴን እንዲህ አሉት፤ “እንዲህ ከሆነማ እኛ ሁላችንም ማለቃችን ነው!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ እስራኤል ድማ ንሙሴ “እንሆ ሞትና፥ ጠፋእና፥ ኵልና ጠፋእና።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ እስራኤል ድማ ንሙሴ፡ እንሆ ሞትና፡ ተፋእና ኩልና ጠፋኣና። ነፍሲ ወከፍ ዝቐረበ፡ ናብ ማሕደር እግዚኣብሄር ዝቐረበ ይመውት ኣሎ። ኩልናዶ ኽንጠፍእ ኢና፡ ኢሎም ተዛረብዎ።