Numbers 17:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናብ ድንኳን የሆዋ ዚቐርብ ዘበለ ኺመውት እዩ። ብሞት ዲና ክንሓልፍ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእግዚአብሔርን ድንኳን የሚነካ ሁሉ ይሞታል። በውኑ ሁላችን ፈጽመን እንሞታለን?”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሚቀርብ ሁሉ፥ ወደ እግዚአብሔር ማደሪያ የሚቀርብ፥ ይሞታል፤ በውኑ ሁላችን እንሞታለንን? ብለው ተናገሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ፈጽሞ ወደ ጌታ ማደሪያ የሚቀርብ ሁሉ፥ ይሞታል፤ በውኑ ሁላችን እንሞታለንን?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳ ዱንካንያኮ፥ ሀራይ አቶ ማታ ሺቅያ ኡራይ ኦንነ ሀይቃና። ስም ኑን ኡባይካ ሀይቄቶ?” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaakko, haray atto mataa shiik'iyaa uray ooninne hayk'k'ana. Simmi nuuni ubbaykka hayk'k'eettoo?» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gaytoteththa Dunkaanezakko shiiqida asi ubbay hayqqizaa gidikko nunikka wuri hayqqanaas doos guussee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጋይቶቴ ዱንካኔዛኮ ሺቂዳ ኣሲ ኡባይ ሃይቂዛ ጊዲኮ ኑኒካ ዉሪ ሃይቃናስ ዶስ ጉሴ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጌሻ ዱንካንያኮ ሺቅያ ኡባይ ሀይቃና ግድኮ፥ ኑ ኡባይካ ሀይቆስ ጉሰዬ?” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Geeshsha dunkaaniyako shiiqiya ubbay hayqana gidiko, nu ubbayka hayqoos guusseyee?” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ማደሪያ የሚጠጋ እንኳ ማንኛውም ሰው ቢሆን ይሞታል፤ ሁላችንም ልንጠፋ ነው እንዴ?”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ወደ ድንኳኑ የሚቀርብ ሁሉ የሚሞት ከሆነ ሁላችንም እንጠፋለን ማለት ነውን?”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ናብቲ መራኸቢ ድንኳን ዝቐረበ ዅሉ ይመውት ኣሎ፤ ኵልናዶ ኽንጠፍእ ኢና?” ኢሎም ተዛረብዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ እስራኤል ድማ ንሙሴ፡ እንሆ ሞትና፡ ተፋእና ኩልና ጠፋኣና። ነፍሲ ወከፍ ዝቐረበ፡ ናብ ማሕደር እግዚኣብሄር ዝቐረበ ይመውት ኣሎ። ኩልናዶ ኽንጠፍእ ኢና፡ ኢሎም ተዛረብዎ።