Numbers 17:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሙሴ ድማ ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም፣ ነፍሲ ወከፍ ሹማምንቶም ድማ ንነፍሲ ወከፍ ሓለቓ በብዓሌቶም ዓሰርተው ክልተ በትሪ ሃቦ። በትሪ ኣሮን ድማ ኣብ መንጎ በትሮም ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴም ለእስራኤል ልጆች ነገራቸው፤ አለቆቻቸውም ሁሉ አንድ አንድ በትር ሰጡት፤ ለአንድ አለቃ አንድ በትር፥ በየአባቶቻቸው ቤት ዐሥራ ሁለት በትሮች፤ የአሮንም በትር በበትሮቻቸው መካከል ነበረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሙሴም ለእስራኤል ልጆች ተናገራቸው፤ አለቆቻቸው ሁሉ አሥራ ሁለት በትሮች፥ እያንዳንዱም አለቃ በየአባቱ ቤት አንድ አንድ በትር፥ ሰጡት፤ የአሮንም በትር በበትሮቻቸው መካከል ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሙሴም ለእስራኤል ልጆች ተናገረ፤ አለቆቻቸው ሁሉ ዐሥራ ሁለት በትሮች፥ እያንዳንዱም አለቃ በየአባቱ ቤት አንድ አንድ በትር፥ ሰጡት፤ የአሮንም በትር በበትሮቻቸው መካከል ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሙሴ እስራኤልያ አሳዉ ኦድና፥ ኡንቱንቱ ካፓቱ ታማነ ላኡ ጻምአቱዋ፥ እት እት ዛርያ ካፓቱ እት እት ጻምኣ አዉ እሜድኖ። ሄ ጻምአቱዋ ግዱዋን አሮና ጻምአይካ ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Muse Israa'eeliyaa asaw odina, unttunttu kaappatuu tammanne laa"u s'am"atuwaa, itti itti zariyaa kaappatuu itti itti s'am"aa aw immeeddino. He s'am"atuwaa gidduwaan Aaroona s'am"aykka de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas Musey hessa Isra7eele asaas yootides; dereza kaallizayti issoy issoy ba guufe guufe ekkidi izas immides; issi zarkke gishshas issi issi guufe gidishin ubbay issi bolla 12 guufey shiiqides; he shiiqida guufeta giddon Aaroone guufey dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ሙሴይ ሄሳ ኢስራኤሌ ኣሳስ ዮቲዴስ፤ ዴሬዛ ካሊዛይቲ ኢሶይ ኢሶይ ባ ጉፌ ጉፌ ኤኪዲ ኢዛስ ኢሚዴስ፤ ኢሲ ዛርኬ ጊሻስ ኢሲ ኢሲ ጉፌ ጊዲሺን ኡባይ ኢሲ ቦላ 12 ጉፌይ ሺቂዴስ፤ ሄ ሺቂዳ ጉፌታ ጊዶን ኣሮኔ ጉፌይ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ሙሰይ እስራኤለ አሳስ ኦድን፥ ታማነ ናምኡ ሀላቃት ሁጰን ሁጰን እስ እስ ፃምአ ኤህዶሶና። አሮና ፃምአይካ ሄ ፃምአታ ግዶን ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa Musey Isra7eele asaas odin, tammanne nam7u halaqati huuphen huuphen issi issi xam7a ehidosona. Aarona xam7ayka he xam7ata giddon de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሙሴም ለእስራኤላውያን ተናገራቸው፤ አለቆቻቸውም በቀደሙት በያንዳንዱ አባቶች ስም ዐሥራ ሁለት በትር ሰጡት፤ የአሮን በትርም በበትሮቹ መካከል ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ ሙሴ ይህንኑ ለእስራኤላውያን ነገራቸው፤ እያንዳንዱም መሪ በትሩን አምጥቶ ሰጠው፤ ስለያንዳንዱ የነገድ መሪ የሚሰጠው አንዳንድ በትር ሆኖ በአጠቃላይ ዐሥራ ሁለት በትሮች ቀረቡ፤ ከእነዚያም በትሮች መካከል የአሮን በትር ነበረች፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሙሴ ኸዓ ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም፤ ኵሎም ሹመኛታቶም ድማ ዓሰርተ ኽልተ ኣብትርቲ ሃብዎ። እተን ኣብትርቲ ኸዓ ናይ ነፍሲ ወከፍ ሹም ነገድ ነበራ። በትሪ ኣሮን ድማ ኣብ ማእኸል ኣብትርቶም ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011
ሙሴ ኸአ ንደቂ እስራኤል ተዛረቦ፡ ኩሎም ሹማምቶም ድማ ኣባትር በብማይ ቤት ኣቦታቶም፡ ነናይ ሹም ሓደ፡ ዓሰርተው ክልተ በትሪ ሀብዎ። በትሪ ኣሮን ከአ ኣብ ማእከል ኣባትሮም ነበረት።