Numbers 18:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ነገድ ሌዊ፡ ነገድ ኣቦኻውን ኣሕዋትካ ምሳታቶም ኣምጽኡኻ፡ ንሳቶም ከኣ ኪጽንበሩኻን ኬገልግሉኻን እዮም። ንስኻን ምሳኻ ዘለዉ ደቅኻን ግና ኣብ ቅድሚ ድንኳን ምስክር ኣገልግሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ደግሞም የአባትህን የሌዊን ነገድ ወንድሞችህን ወደ አንተ ሰብስብ፤ ከአንተም ጋር በአንድነት ይሁኑ፤ ያገልግሉህም፤ አንተ ከአንተም ጋር ልጆችህ በምስክሩ ድንኳን ፊት ትሆናላችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ደግሞም የአባትህን የሌዊን ነገድ ወንድሞችህን ከአንተ ጋር አቅርብ፤ ከአንተም ጋር በአንድነት ይሁኑ፥ ያገልግሉህም፤ አንተ ግን ከአንተም ጋር ልጆችህ በምስክሩ ድንኳን ፊት ትሆናላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲሁም አንተ ከአንተም ጋር ልጆችህ በምስክሩ ድንኳን ፊት ሳላችሁ ከአንተ ጋር በአንድነት እንዲሆኑ፥ እንዲያገለግሉህም፥ የአባትህን የሌዊን ነገድ ወንድሞችህን ደግሞ ከአንተ ጋር አምጣቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔንነ ነ አቱማ ናናይ ማርካተ ዱንካንያ ስንን ኦያ ዎደ፥ ኔናና ግዲደ ማዳና ማላ፥ ሌዊያ ዛረ ግድያ ነ ዳቦቱዋ አሀ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neeninne ne attuma naanay Markkatetsaa Dunkkaaniyaa sintsan ootsiyaa wode, neenana gidiide maaddana mala, Leewiyaa zare gidiyaa ne dabbotuwaa aha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Neninne ne nayti Gaytoteththa Dunkaanezan ooththiza wode inttena ooson maaddanaas Lewe qommo gidida ne baggata ekka.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔኒኔ ኔ ናይቲ ጋይቶቴ ዱንካኔዛን ኦዛ ዎዴ ኢንቴና ኦሶን ማዳናስ ሌዌ ቆሞ ጊዲዳ ኔ ባጋታ ኤካ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኔንነ ነ አደ ናይት ጌሻ ዱንካንያ ስንን ኦያ ዎደ ህንተና ኦድ ማዳና መላ ሌወ ኮቸ ግድዳ ነ ዳቦታ ኤሀ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Neeninne ne adde nayti geeshsha dunkaaniya sinthan oothiya wode hintena oothidi maadana mela Leewe koche gidida ne dabbota eha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንተና ልጆችህ በምስክሩ ድንኳን ፊት በምታገለግሉበት ጊዜ አብረዋችሁ እንዲሆኑና እንዲረዷችሁ ከአባትህ ነገድ ሌዋውያንን አምጣቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አንተና ልጆችህ በምስክሩ ድንኳን ፊት በምታገለግሉበት ጊዜ ከእናንተ ጋር በመሥራት ይረዱአችሁ ዘንድ፥ የሌዊ ነገድ የሆኑትን ወገኖችህን ውሰድ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻን ደቅኻን ኣብቲ መራኸቢ ድንኳን ክተገልግሉ እንተለኹም ምእንቲ ኽሕግዙኹም ነቶም ዓሌትካ ዝኾኑ ሌዋውያን ናባኻ ኣቕርቦም።
Amharic Tigrinya 2011
ኣሕዋትካ ነገድ ሌዊ ነገድ ኣቦኻ ድማ፡ ምሳኻ ኾይኖም ምእንቲ ኼገልግሉኻ፡ ምሳኻ ኣቕርቦም፡ ንስኻ ግና፡ ደቅኻ ኸአ ምሳኻ፡ ኣብ ቅድሚ ድንኳን ምስክር ኩኑ።
Recommended Reading