Numbers 18:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሌዋውያን ግና ዕዮ ኣገልግሎት ድንኳን ምርኻብ ይፍጽሙ፣ በደሎም ድማ ይሽከሙ። ንወለዶታትኩም ኣብ መንጎ ደቂ እስራኤል ርስቲ ከይህልዎም ናይ ዘለኣለም ስርዓት ይኹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሌዋውያን ግን የምስክሩን ድንኳን አገልግሎት ይሥሩ፤ እነርሱም ኀጢአታቸውን ይሸከማሉ፤ ለልጅ ልጃችሁም የዘለዓለም ሥርዐት ይሆናል፤ በእስራኤልም ልጆች መካከል ርስት አይወርሱም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሌዋውያን ግን የመገናኛውን ድንኳን አገልግሎት ይሥሩ፥ እነርሱም ኃጢአታቸውን ይሸከማሉ፤ ለልጅ ልጃችሁ ለዘላለም ሥርዓት ይሆናል፤ በእስራኤልም ልጆች መካከል ርስት አይወርሱም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሌዋውያን ግን የመገናኛውን ድንኳን አገልግሎት ያገለግላሉ፥ እነርሱም የራሳቸውን በደል ይሸከማሉ፤ ለልጅ ልጃችሁ ለዘለዓለም ሥርዓት ይሆናል፤ በእስራኤልም ልጆች መካከል ርስት አይወርሱም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጋከትያ ዱንካንያ ኦሱዋ ኦያዋንቱነ ሄዋን ፖለትያ ናጋራ ቶክያዋንቱ ሌዋቱዋ። ሀዌ የለታ ኡባዉ መና ዎጋ። ሌዋቱ እስራኤልያ አሳ ግዱዋን አይነ ላትክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gaketiyaa Dunkkaaniyaa oosuwaa ootsiyaawanttunne hewan polettiyaa nagaraa tookkiyaawanttu Leewatuwaa. Hawe yeletaa ubbaw med'inaa wogaa. Leewatuu Israa'eeliyaa asaa gidduwaan ayinne laattikkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hayssafe guye Gaytoteththa Dunkaaneza giddon alaafeteth ekki ooththanaas bessizay Lewe zarkketa xalla gidana; heen oosettiza mooroska istti oyshettana; hessika isttas naa naa gakkanaas laamettontta woga gidana; Lewetas xinxxoy Isra7eele deren deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃይሳፌ ጉዬ ጋይቶቴ ዱንካኔዛ ጊዶን ኣላፌቴ ኤኪ ኦናስ ቤሲዛይ ሌዌ ዛርኬታ ጻላ ጊዳና፤ ሄን ኦሴቲዛ ሞሮስካ ኢስቲ ኦይሼታና፤ ሄሲካ ኢስታስ ና ና ጋካናስ ላሜቶንታ ዎጋ ጊዳና፤ ሌዌታስ ጺንጾይ ኢስራኤሌ ዴሬን ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጌሻ ዱንካንያ ግዶን ኦይሳትነ እያ ግዶን ፖለትያ ናጋራ ቶከይ ሌወታ። ሄስ የለተ ኡባስ መርና ዎጋ። ሌወታስ እስራኤለ አሳ ግዶን ላት ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Geeshsha dunkaaniya giddon ootheysatinne iya giddon poletiya nagaraa tookey Leeweta. Hessi yeletetha ubbaas merinaa woga. Leewetas Isra7eele asaa giddon laati baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በመገናኛው ድንኳን የሚከናወነውን ሥራ የሚሠሩት ሌዋውያን ናቸው፤ በዚያም ለሚፈጸመው በደል ኀላፊነቱን ይሸከማሉ። ይህም ለሚመጡት ትውልዶች የዘላለም ሥርዐት ነው፤ ሌዋውያን በእስራኤላውያን መካከል ርስት አይሰጣቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእንግዲህ ወዲህ ለመገናኛው ድንኳን እንክብካቤ የሚያደርጉትና ለእርሱም ሙሉ ኀላፊነት የሚኖራቸው ሌዋውያን ብቻ ናቸው፤ ይህም ለዘሮቻችሁ የሚተላለፍ የማይሻር ሕግ ሆኖ ይኖራል፤ ሌዋውያን ዘላቂነት ያለው ቋሚ ርስት በእስራኤል ምድር አይኖራቸውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ስራሕ እቲ መራኸቢ ድንኳን ዘገልግሉን ሓላፍነት ዘለዎምን ሌዋውያን እዮም። እዙይ ንውሉድ ወለዶኹም ሕጊ ዘለኣለም ይኹን። ኣብ ማእኸል ደቂ እስራኤል ድማ ርስቲ ኣይካፈሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ሌዋውያን ግና ኣብቲ ዕዮ ድንኳን ምርኻብ የገልግሉ፡ እቲ በደሎም ከአ ንሳቶም ይጹርዎ። እዚ ንውሉድ ወለዶኹም ሕጊ ዘለኣለም ይኹን። ኣብ ማእከል ደቂ እስራኤል ድማ ርስቲ ኣይረስቱ።