Numbers 19:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካህን ኣልኣዛር ድማ ካብቲ ሰፈር ምእንቲ ኺመርሓ፡ ሓደ ሰብ ኣብ ቅድሚ ገጹ ይቐትላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርስዋንም ለካህኑ ለአልዓዛር ትሰጠዋለህ፤ ከሰፈር ወደ ውጭ ወደ ንጹሕ ስፍራ ይወስዷታል፤ በፊቱም ያርዷታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርስዋንም ለካህኑ ለአልዓዛር ትሰጣላችሁ፥ እርስዋንም ከሰፈር ወደ ውጭ ይወስዳታል፥ አንድ ሰውም በፊቱ ያርዳታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሷንም ለካህኑ ለአልዓዛር ትሰጣላችሁ፥ እርሷም ከሰፈር ወደ ውጭ ትወሰዳለች፥ እርሷም በእርሱ ፊት ትታረዳለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቄስያ ኤልኣዛራዉ እዞ እምተ፤ እ እዞ ዱንካኔዳ ሳኣፐ ጋጻ አፍና፥ እት አሳይ እዞ አ ስንን ሹኮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'eesiyaa El"aazaraw izo immite; I izo dunkkaaneedda sa'aappe gas'aa afina, itti Asay izo Aa sintsan shukko.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He ussayo qeese El7ezeeres immite; he ussayo asi dizasoppe gede kare kessiko heen iza sinththan shukettu.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ኡሳዮ ቄሴ ኤልኤዜሬስ ኢሚቴ፤ ሄ ኡሳዮ ኣሲ ዲዛሶፔ ጌዴ ካሬ ኬሲኮ ሄን ኢዛ ሲንን ሹኬቱ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካህንያ አላዛራስ እዮ እምተ፤ ጉታፐ እዮ ጋፃ ከስድ ካህንያ ስንን ሹኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kahiniya Alaazaras iyo immite; gutaape iyo gaxa kessidi kahiniya sinthan shuko.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለካህኑ ለአልዓዛርም ስጠው፤ ከሰፈሩ አውጥተውም በፊቱ ይረዷት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጊደርዋንም ለካህኑ ለአልዓዛር ስጡት፤ ከሰፈርም ወጥታ በእርሱ ፊት ትታረድ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንኣኣውን ንኻህን ኣልኣዛር ይሃብዎ፤ ንሱ ናብ ወፃኢ ሰፈር የውፅኣያ፤ ሓደ ሰብ ኣብ ቅድሚኡ ይሕረዳ።
Amharic Tigrinya 2011
እዚኣ ንኻህን ኣልኣዛር ሀብዎ፡ ንሱ ናብ ወጻኢ ሰፈር የውጽኣያ እሞ ሓደ ኣብ ቅድሚኡ ይሕረዳ።