Numbers 19:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ዘቃጸላ ድማ ክዳውንቱ ብማይ ይሓጽብ፡ ስጋኡ ድማ ብማይ ይሕጸብ፣ ክሳዕ ምሸት ድማ ርኹስ ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ያቃጠላትም ሰው ልብሱን በውሃ ያጥባል፤ ገላውንም በውኃ ይታጠባል፤ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ያቃጠላትም ሰው ልብሱን በውኃ ያጥባል፥ ገላውንም በውኃ ይታጠባል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ያቃጠላትም ሰው ልብሱን በውኃ ያጥባል፥ ገላውንም በውኃ ይታጠባል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ኡሳቶ ጹጌዳዌ ቃይ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ባረ ቦላካ ሃን ሜጨቶ፤ እካ ቃይ ኦማርሳ ጋካናዉ ዎጋዳን ቱና ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He ussatto s'uuggeeddawe k'ay bare mayuwaa meec'c'o; bare bollaakka haatsaan meec'etto; ikka k'ay omarssa gakkanaw wogaadan tuna gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He ussayo xuuggidaadeyka ba may7o meecco; ba bollaka haaththan meecetto; izikka omars gakkanaas tuna gidi gam7o.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ኡሳዮ ጹጊዳዴይካ ባ ማይኦ ሜጮ፤ ባ ቦላካ ሃን ሜጬቶ፤ ኢዚካ ኦማርስ ጋካናስ ቱና ጊዲ ጋምኦ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ኡስዉ ፁግዳይስ ባ ማኡዋነ ባ አሳተ ሜጨቶ፤ እካ ኦማርስ ጋካናዉ ዎጋዳ ቱና ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He ussiw xuuggidaysi ba ma7uwanne ba asatethaa meeceto; ika omarsi gakanaw wogaada tuna gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሚያቃጥለውም ሰው እንደዚሁ ልብሱን ማጠብ፣ ሰውነቱንም በውሃ መታጠብ አለበት፤ እርሱም ደግሞ እስከ ማታ ድረስ የረከሰ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጊደርዋን ያቃጠለውም ሰው ልብሱን አጥቦ ገላውንም በውሃ ይታጠብ፤ እርሱም እስከ ማታ ያልነጻ ሆኖ ይቈያል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ዘቃፀላ ሰብ ድማ ኽዳውንቱ ብማይ ይሕፀብ፤ ሰብነቱውን ብማይ ይተሓፀብ፤ ክሳዕ ምሸት ከዓ ዝረኸሰ ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ዘንደዳ ድማ ክዳውንቱ ብማይ ይሕጸብ፡ ስጋኡውን ብማይ ይተሓጸብ፡ ክሳዕ ምሸት ርኹስ ይኹን።