Numbers 2:13 — Compare Translations

12 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሰራዊቱን ቍጽሮምን ሓምሳን ትሽዓተን ሽሕን ሰለስተ ሚእትን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የተ​ቈ​ጠሩ ሠራ​ዊ​ቱም አምሳ ዘጠኝ ሺህ ሦስት መቶ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ አምሳ ዘጠኝ ሺህ ሦስት መቶ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ ኀምሳ ዘጠኝ ሺህ ሦስት መቶ ነበሩ።
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istta qooday 59,300.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታ ቆዳይ 59,300።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ጩጋ ታይቦይ 59,300.
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya cuga tayboy 59,300.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሰራዊቱም ብዛት አምሳ ዘጠኝ ሺሕ ሦስት መቶ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእነርሱም ብዛት ኀምሳ ዘጠኝ ሺህ ሦስት መቶ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብዝሒ ሰራዊቱን ካብኣቶም ዝተቘፀሩን ሓምሳን ትሽዓተን ሽሕን ሰለስተ ሚእትን ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ሰራዊቱን እቶም ቁጹራቶምን ሓምሳን ትሽዓተን ሽሕን ሰለስተ ሚእትን ነበሩ።