Numbers 2:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እቲ ድንኳን ምርኻብ ምስ ሰፈር ሌዋውያን ኣብ ማእከል እቲ ሰፈር ይድይብ። ከምቲ ዝሰፈሩ፡ ነፍሲ ወከፎም ከም መዐቀኒታቶም ኣብ ስፍራኦም ኪድይቡ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ከዚ​ያም በኋላ የም​ስ​ክሩ ድን​ኳን፥ በሰ​ፈ​ሮ​ቹም መካ​ከል የሌ​ዋ​ው​ያን ወገን ይጓ​ዛል፤ እንደ አሰ​ፋ​ፈ​ራ​ቸው ሰው ሁሉ በየ​ስ​ፍ​ራው፥ በየ​ዓ​ላ​ማ​ውም ይጓ​ዛሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከዚያም በኋላ የመገናኛው ድንኳን በሰፈሮቹም መካከል የሌዋውያን ሰፈር ይጓዛል፤ እንደ ሰፈራቸው ሰው ሁሉ በየስፍራው በየዓላማውም ይጓዛሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ከዚያም በኋላ በሰፈሮቹም መካከል የመገናኛው ድንኳን ከሌዋውያን ሰፈር ጋር ይጓዛል፤ እንደ ሰፈራቸው እያንዳንዱ ሰው ስፍራቸውን ይዘው በየዓላሞቻቸው ይጓዛሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሄዋፐ ጉይያን፥ ጾሳ ዱንካኒነ ሌዊያ ዛራቱ ኮይሮ ከሲደ ላኡ ባጋፐነ ጉየፐ ከስያ ላኡ ባጋፐ ግዱዋን ከስኖ፤ ያቲደ ባረንቱ ዱንካኔዳ ማራን ማራንነ ባረንቱ ባንድራ ባንድራ ካሊደ ከስኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hewaappe guyyiyaan, S'oossaa Dunkkaaniinne Leewiyaa zaratuu koyiro kesiidde laa"u baggaappenne guyyeppe kesiyaa laa"u baggaappe gidduwaan kesino; yaatiide barenttu dunkkaaneedda maaran maaraaninne barenttu banddiraa banddiraa kaalliide kesino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Koyro nam7u buttetappenne wurseththa nam7u buttetappe giddon Lewe baggati Gaytoteththa Dunkaaneza tookkidi betto; issi issi buttey ba qommoy shaaketti erettana mala dumma malata garsan bantta tara tara naagidi betto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኮይሮ ናምኡ ቡቴታፔኔ ዉርሴ ናምኡ ቡቴታፔ ጊዶን ሌዌ ባጋቲ ጋይቶቴ ዱንካኔዛ ቶኪዲ ቤቶ፤ ኢሲ ኢሲ ቡቴይ ባ ቆሞይ ሻኬቲ ኤሬታና ማላ ዱማ ማላታ ጋርሳን ባንታ ታራ ታራ ናጊዲ ቤቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ ኮይሮ ከይያ ይሁዳ ጩጋፐነ ናምአን ከይያ ሮቤላ ጩጋፐ ግዶን ጌሻ ዱንካንያ ቶክድ ሌወት ገሎሶና። እስ እስ ኮቻይ ባንታ ዱንካንዳ ማራን ባንታ ማላ ኦይክድ ከዮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, koyro keyiya Yihuda cugaapenne nam7antho keyiya Robeela cugaape giddon Geeshsha dunkaaniya tookidi Leeweti geloosona. Issi issi kochay banta dunkaanida maaran banta malla oykidi keyo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚህ በኋላ የመገናኛው ድንኳንና የሌዋውያን ምድብ በመካከል ሆነው ይጓዛሉ፤ እያንዳንዳቸውም አሰፋፈራቸውን በመከተል ቦታቸውን ጠብቀው በዐርማቸው ሥር ይጓዛሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በመጀመሪያዎቹ ሁለት ክፍሎችና በመጨረሻዎቹ ሁለት ክፍሎች መካከል ሌዋውያን የመገናኛውን ድንኳን ይዘው ይጓዛሉ፤ እያንዳንዱም ክፍል ሰፈሩ ተለይቶ በሚታወቅበት ዓርማ ሥር ምድብ ተራውን ጠብቆ ይጓዛል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ድሕሪኡ ድማ እቲ መራኸቢ ድንኳን ምስ ሰፈር ሌዋውያን ኣብ መንጎ እቲ ሰፈራት ይጐዓዝ። ከምቲ ኣሰፋፍራኣቶም ከምኡ ኸዓ ነፍሲ ወከፍ ኣብ ሰስፍራኦም መምስ ሰንደቕ ዕላማኣቶኦም ይጐዓዙ።
Amharic Tigrinya 2011
ድሕሪኡ ድማ እቲ ድንኳን ምርኻብ ምስ ሰፈረ ሌዋውያን ኣብ መንጎ እቲ ሰፈራት ይጎዐዝ። ከምቲ ኣሰፋፍራኦም ከምኡ ኸኣ ነፍሲ ወከፍ ኣብ ሰስፍራኡ መምስ ሰንደቕ ዕላምኦም ይጎዐዙ።