Numbers 2:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነገድ ምናሴ ድማ ምስኡ ኪዀኑ እዮም። ጋምሊኤል ወዲ ጴዳሕሱር ድማ ኣብ ልዕሊ ደቂ ምናሴ ሓለቓ ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእ​ነ​ር​ሱም አጠ​ገብ የም​ናሴ ነገድ ይሆ​ናል፤ የም​ና​ሴም ልጆች አለቃ የፈ​ዳ​ሱር ልጅ ገማ​ል​ያል ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእነርሱም አጠገብ የምናሴ ነገድ ይሆናል፤ የምናሴም ልጆች አለቃ የፍዳሱር ልጅ ገማልኤል ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በእነርሱም አጠገብ የምናሴ ነገድ ነበረ፤ የምናሴም ልጆች አለቃ የፍዳሱር ልጅ ገማልኤል ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ምናሳ ፓዳጹራ ናኣ ጋማልኤላ 32,200፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Minaasa Padaas'uura na'aa Gamaali'eela 32,200;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Efreeme zarkketappe kaallidi Minaase zarkketi dunkaanetto; Minaase zarkketa kaaleththanay Pedaxuure naa Gamal7eele.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤፍሬሜ ዛርኬታፔ ካሊዲ ሚናሴ ዛርኬቲ ዱንካኔቶ፤ ሚናሴ ዛርኬታ ካሌናይ ፔዳጹሬ ና ጋማልኤሌ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታ ጋክድ ምናሰ ኮቻይ ዱንካኔስ። ኤንታና ካለይ ፓዳዙራ ናኣ ጋማልኤላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enta gakidi Minaase kochay dunkaanees. Entana kaalethey Padazuura na7aa Gamali7eela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከእነዚህም የምናሴ ነገድ ይቀጥላል፣ የምናሴ ሕዝብ አለቃ የፍዳሱር ልጅ ገማልኤል ሲሆን፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በእነርሱም አጠገብ የሚሰፍሩት የምናሴ ልጆች ይሆናሉ፤ የምናሴ ነገድ መሪ የጴዳጹር ልጅ ገማልኤል ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ምስኡ ለጊቡ ኸዓ ነገድ ምናሴ ይስፈር። ሹም ደቂ ምናሴ ድማ ገማልኤል ወዲ ፍዳሱር እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ምስኡ ገጢሙ ኸኣ ነገድ ምናሴ፡ ሹም ደቂ ምናሴ ድማ ገማልኤል ወዲ ጰዳህጸር እዩ፡