Numbers 2:21 — Compare Translations

12 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሰራዊቱን ቍጽሮምን ሰላሳን ክልተን ሽሕን ክልተ ሚእትን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የተ​ቈ​ጠሩ ሠራ​ዊ​ቱም ሠላሳ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ ሠላሳ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ ሠላሳ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ነበሩ።
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istta qooday 32,200.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታ ቆዳይ 32,200።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታ ኦላንቾታ ታይቦይ 32,200.
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enta olanchota tayboy 32,200.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሰራዊቱም ብዛት ሠላሳ ሁለት ሺሕ ሁለት መቶ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእነርሱም ብዛት ሠላሳ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብዝሒ ሰራዊቱን ካብኣቶም ዝተቘፀሩን ሰላሳን ክልተን ሽሕን ክልተ ሚእትን ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ሰራዊቱን እቶም ቁጹራቱን ሰላሳን ክልተን ሽሕን ክልተ ሚእትን ነበሩ።