Numbers 2:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ነገድ ብንያም፤ ኣቢዳን ወዲ ጊዴዎኒ ድማ ኣብ ልዕሊ ደቂ ብንያም ሓለቓ ክኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእ​ነ​ር​ሱም አጠ​ገብ የብ​ን​ያም ነገድ ይሆ​ናል፤ የብ​ን​ያ​ምም ልጆች አለቃ የጋ​ዴ​ዮን ልጅ አቢ​ዳን ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእነርሱም አጠገብ የብንያም ነገድ ይሆናል፤ ይብንያምም ልጆች አለቃ የጋዴዮን ልጅ አቢዳን ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከእነርሱም ቀጥሎ የብንያም ነገድ ነበረ፤ የብንያምም ልጆች አለቃ የጋዴዮን ልጅ አቢዳን ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቢንያማ ጊድኦና ናኣ አብዳና 35,400፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Biiniyaama Giidi'oona na'aa Abidaana 35,400;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isttafe kaallidi Biniyaame zarkketi dunkaani uttetto; Biniyaame zarkketa kaaleththanay Gidi7oone naa Abidaane.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታፌ ካሊዲ ቢኒያሜ ዛርኬቲ ዱንካኒ ኡቴቶ፤ ቢኒያሜ ዛርኬታ ካሌናይ ጊዲኦኔ ና ኣቢዳኔ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያፐ ካልድ ዱንካነይ ብንያመ ኮቻ። ብንያመ ኮቻ ካለይ ግድኦና ናኣ አብዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyape kaallidi dunkaaney Biniyaame kochaa. Biniyaame kochaa kaalethey Gidi7oona na7aa Abdaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም የብንያም ነገድ ይቀጥላል፣ የብንያም ሕዝብ አለቃ የጋዴዮን ልጅ አቢዳን ሲሆን፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚያም የብንያም ነገድ ይቀጥላል፤ የብንያም ነገድ መሪ የጊድዖን ልጅ አቢዳን ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ቀፂሉ ድማ ነገድ ብንያም ይስፈር፤ ሹም ደቂ ብንያም ኣቢዳን ወዲ ጋዴዮን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ድማ ነገድ ብንያም፡ ሹም ደቂ ብንያም ከኣ ኣቢዳን ወዲ ጊደዖኒ እዩ።